-
የኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Yabez Gezu እና Tesfaye Gemechu በዚህ አጋጣሚ ብንወያይበት አይከፋም። ከላይ ያለው ሃሳብ በሚገባ ለመገንዘብ ራእይ መንፈሳዊ መጽሐፍ መሆኑን በቅድሚያ ማስተዋል ይኖርብናል። ስለ ራእይ በጥልቀት ቢጻፍ አመታት አይበቃውም ትንሽየ ፍንጭ ለመጠቆም የፈለግኩት መንፈሳዊ ሚስጥራዊ አመልካችነቱን ፍንጭ ለመጠቆም ነው እንጂ ሙሉውን ትንተና ለማቅረብ አይደለም። በአብዛኛው መንፈሳዊ መረዳት እንደ ቱባ ክር ነው ጫፉን ከያዛችሁት ዝም ብሎ…
-
ከጥያቄና መልስ ቅዳሜ (ሰባተኛው ቀን) ከሰባተኛው ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን።
Binyam TA March 28 at 9:16 PM · ቀደም ካሉ ከጥያቄና መልስ የተወሰደ። #ጥያቄ፤ ሰላም በጸጋው እንጂ በስራ እንዳልዳንን እናውቃለን። በአስሩ ተዛዛት ትክክልና ስህተት የሆነውን ነገር በነሱ እንገነዘባለን። የእኔ ጥያቄ እኔ እና ቤተሰቤ የእግዚአብሔርን ቃል መከተላችን እና ቅዳሜ (ሰባተኛው ቀን) የእኛ (የቤተሰቤ) የዕረፍት እና የአምልኮ ቀን እንዲሆንልን አድርጊያለሁ ይህ ስህተት ነው ትላለህ? ሰንበትን መከተል እንዳለብኝ…
-
ይቻላል ወይም አይቻልም የሚል መልስ ብቻ ስጠኝ ከራሴ ዘር ውጭ ከሆነች ሴት ጋር የፍቅር ጓደኝነት መመሥረት ወይም ማግባት ኃጢአት ነው ወይ? ለምሳሌ ጥቁር ሆኜ ነጭ ሴት ወይም ሌላ ብሔር ዘር ማግባት ላይ?
Binyam TA March 28 at 6:29 PM · ቀደም ካሉ ከጥያቄና መልስ የተወሰደ። “ጥያቄ፡ ፈይሳ እባላለሁ። ይቻላል ወይም አይቻልም የሚል መልስ ብቻ ስጠኝ ከራሴ ዘር ውጭ ከሆነች ሴት ጋር የፍቅር ጓደኝነት መመሥረት ወይም ማግባት ኃጢአት ነው ወይ? ለምሳሌ ጥቁር ሆኜ ነጭ ሴት ወይም ሌላ ብሔር ዘር ማግባት ላይ? አመሰግናለሁ። #መልስ፡ ሰላም ለአንተ ይሁን ውድ ወንድማችን…
-
ማር ስታገኝ በልክ ብላ ከበዛ ያስመልስሃል። ወደ ባልንጀራህ ቤት እግር አታብዛ ታሰለቸውና ይጠላሃል።
Binyam TA March 21 at 11:48 PM · ማር ስታገኝ በልክ ብላ ከበዛ ያስመልስሃል። ወደ ባልንጀራህ ቤት እግር አታብዛ ታሰለቸውና ይጠላሃል። መጽሐፈ ምሳሌ 25:16ማር ስታገኝ በልክ ብላ ከበዛ ያስመልስሃል። ወደ ባልንጀራህ ቤት እግር አታብዛ ታሰለቸውና ይጠላሃል። መጽሐፈ ምሳሌ 25:1642You, Demis Nida, Terefe Bekele and 39 others5 Comments4 Shares
-
የንስሐ ጸሎት
Binyam TA is with Pawlos Alula and 45 others. March 18 at 4:43 PM · #የንስሐ #ጸሎት: “ዝናብ እንዳይዘንብ ሰማያትን በምዘጋበት ጊዜ ወይም ምድሪቱን እንዲበላ አንበጣ በማዝበት ጊዜ፣ ወይም በሕዝቤ ላይ ቸነፈር በምሰድበት ጊዜ፣ በስሜ የተጠራው ሕዝቤ ራሱን አዋርዶ ቢጸልይ፣ ፊቴን ቢፈልግና ከክፉ መንገዱ ቢመለስ፣ ከሰማይ እሰማዋለሁ፤ ኀጢአቱን ይቅር እላለሁ፤ ምድሩንም እፈውሳለሁ። መጽሐፈ ዜና መዋዕል…
-
የዘልአለም ፍርድ፡ Eternal Judgment ወይም ፍፃሜ አልባ ቅጣት Endless punishment ብሎ ነገር መፅሐፍ ቅዱስ አያስተምርም።
የዘልአለም ፍርድ፡ Eternal Judgment ወይም ፍፃሜ አልባ ቅጣት Endless punishment ብሎ ነገር መፅሐፍ ቅዱስ አያስተምርም። የፍርድን ተፈጥሮ ከማስተዋላችን በፊት ዘመን እና ዘልአለም የሚሉትን ሁለት ቁልፍ ቃላቶች ልዩነታቸውንና ተናጋሪው መንፈስ የሆነው እ/ር ከተናገራቸው አካያ ማየቱ እጅግ ጠቃሚ ነው። “የዘልአለም ፍርድ“ ቅጣት እውነት እንደሆነ ለማረጋገጥ ከሚጠቀሱት ቃላቶች ዋንኛው “ዘልአለም” የሚለው ቃል የእንግሊዝኛውም የአመርኛውም ላይ ከተፈጠረው የትርጉም ስተት…
-
እውነተኛ አምላክ የሆንኸውን አንተንና የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች #የዘመኑ ሕይወት ናት። John 17: 3 [ #የዘመኑ aionios፣age-during]
Binyam TA March 8 · እውነተኛ አምላክ የሆንኸውን አንተንና የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች #የዘመኑ ሕይወት ናት። John 17: 3 [ #የዘመኑ aionios፣age-during]እውነተኛ አምላክ የሆንኸውን አንተንና የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች #የዘመኑ ሕይወት ናት። John 17: 3 [ #የዘመኑ aionios፣age-during]15You, Demis Nida, Hailegiorgis Tefera and 12 others2 Comments3 SharesWowCommentShare Comments Binyam TA በአዲስ…
-
Discussion Quotes: Either reconciliation of all mankind understanding and beyond or Church realm understanding we all know all realms are ordained by the LORD Himself & he use them according to his infinite purpose of the ages.
Binyam TA 3 hrs · Discussion Quotes: Part one: Hi, Either reconciliation of all mankind understanding and beyond or Church realm understanding we all know all realms are ordained by the LORD Himself & he use them according to his infinite purpose of the ages. JESUS CHRIST IS THE PATTERN[design, ornament, model] DIVINE SON, FATHER…
-
እራሳችን ከበሰሉ ክርስቲያኖች ወይስ ከቀናተኛ ክርስቲያን እንመድባለን?
Binyam TA February 26, 2018 · ጥያቄና/መልስ እራሳችን ከበሰሉ ክርስቲያኖች ወይስ ከቀናተኛ ክርስቲያን እንመድባለን? ወንድሜ “ሃሳቡን አንስተውምና ” ቆም ብለህ እስቲ እየው። ሰውን የሚያይ ይሰበራል እግዚአብሔርን የሚያ ይጠገናል። “ልጅ ሳለሁ እንደ ልጅ እናገር ነበር፥ እንደ ልጅም አስብ ነበር፥ እንደ ልጅም እቈጥር ነበር፤ ጎልማሳ ሆኜ ግን የልጅነትን ጠባይ ሽሬአለሁ።1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13/11” አንድ ቀናተኛ ክርስቲያን…
-
እግዚአብሔር ሁሉን ሲፈጥር ፈጠረ ይላል ሰውን ግን እንፍጠር አለ ይሔ ምን ይመስልሀል ወንድሜ ?
Hailegiorgis Tefera to Binyam TA February 18, 2019 · ቢኒዬ እባክህ ወንድሜ ይሔን እስቲ መልስልኝ በጌታ ፍቅር ፦ እግዚአብሔር ሁሉን ሲፈጥር ፈጠረ ይላል ሰውን ግን እንፍጠር አለ ይሔ ምን ይመስልሀል ወንድሜ ?ቢኒዬ እባክህ ወንድሜ ይሔን እስቲ መልስልኝ በጌታ ፍቅር ፦ እግዚአብሔር ሁሉን ሲፈጥር ፈጠረ ይላል ሰውን ግን እንፍጠር አለ ይሔ ምን ይመስልሀል ወንድሜ ?2You and Birtukan Gebru2…

ZenoFM Free create and listen to radio station