-
ስለ ዲያብሎስ ሰይጣን ውይይት ክፍል 1
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ሰላም ይሁን። Berhanu Gezu መለኮታዊ ዘር መንፈሳዊው የስንዴ ቅንጣት ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻውን እንዳይቀር በምድር ወድቆ ሞተ ህይወት የሚለቀቀው በሞት ውስጥ ነውና በመለኮታዊው ዘር ውስጥ የነበረውን ህይወት ለቀቀው አሁን ያዘር ብቻውን አልቀረም፤ ብዙ መንፈሳዊ ዘሮችን የስንዴው ዘለላዎችን ተንዠርግጎ ፍሬ አፍርተዋል። አሁን ዘሩን እያየ ነው።የእንግሊዝኛው ክርስቶስ Christ ተተርጉሞ የመጣው “ክርስቶስስ Christos” ከሚለው የግሪክኛ ቃል ሲሆን…
-
ስለ ዲያብሎስ ሰይጣን ውይይት ክፍል 2
ከውይይት የተጠቀሰ። በእግዚያብሔር ተፈጥሮ ከእርሱ ስልጣን ስር ያልሆነ ወይም ያፈነገጠ ኅይል የለም። ለመንፈሳዊው ሰው ሁሉ መንፈሳዊ ነው ለተፈጥራዊው ሰው ሁሉ ነገር ተፈጥራዊ ነው። እንደ መንፈሳዊያን እንየው። መቼም የነዳቪንቼንና የነ አፈወርቅ ተክሌን ወዘተ እያሰብን ተፈጥራዊ ክንፍ ያለው ሰይጣን እንደማናስብ አምናለሁ። ወደ መፅሀፍ ቃል መመርመር መመለስ አለብን እምነታችንን በቃሉ ልንቃኝ ይገባል እላለሁ። ሰይጣን በመጀመርያው የመላእክት አለቃ ሳይሆን…
-
ስለ ዲያብሎስ ሰይጣን ውይይት ክፍል 3
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ሰላም ይሁን። ማንም ሰው የሚናገር ቢሆን፥ እንደ እግዚአብሔር ቃል ይናገር፤ 1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 4:11 ማንም ሰው የሚናገር ቢሆን፥ እንደ ቤተ ክርስቲያን ወግ ና ትውፊት ይናገር አይልምና ነገሩን እንደ እ/ር ቃል እንየው። አባት ከአዳም ወደ ክርስቶስ ወዳለው የንቃተ ህሊና ጉዞ ሰው ሁሉ በእሳት ሊቀመም የግድ ነው። የጌታ እየሱስ ክርስቶስ ትግስት ይገርማል። ለ3 አመት ከ½…
-
ምንም ቅር ካላለህ አንድ መጠይቅ ላቅርብ፡ ዩኒቨርሳሊስት ወይም ሁለንተናዊ ነህ?
ከውይይት የተወሰደ፤ የውይይቱ ትርጉም፤ #ጥያቄ፤ ቢኒ እኔ እስካሁን ድረስ በእናንተ ውይይት ውስጥ የማየውን ወድጄዋለሁ ፣ ምንም ቅር ካላለህ አንድ መጠይቅ ላቅርብ፡ ዩኒቨርሳሊስት ወይም ሁለንተናዊ ነህ? #መልስ፤ ውድ ወንድማችን. “ሁለንተናዊነት” እግዚአብሔር የሰው ልጆችን ሁሉ ያድናል የሚል እምነት ነው ፡፡ ይህንን በእግዚአብሔር ቃል እንደ ተጻፈው አምናለሁ እናም የእግዚአብሔርን ፍቅር ለሁሉም ሰዎች ያለማወላወል አወጃለሁ ፡፡ ሁለንተናዊነትን የሚያስተምሩ ብዙ…
-
እየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ ራሱም እግዚአብሔር ነው። የሚያስታርቅ ፈልጉልኝ…
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ክፍል 1፤ ሰላም ለእናተ ይሁን ወገኖች። መንፈሳዊ ነገር ጥልቅ ነው፥ መንፈስ ብቻ የእግዚአብሔርን ጥልቅ ነገር እንኳ ሳይቀር ሁሉን ይመረምራልና። ከእግዚአብሔር መንፈስ ወደ እውነት ሁሉ ባለ ምሪት በቀር ለእግዚአብሔር ያለውን ማናችንም መንፈሳዊውን ነገር በተፈጥራዊው የአእምሮ ጅምናስቲክ ሁሉን መንፈሳዊ እውነት ቀርቶ ጥቂቱን ቆንጥረን ለማወቅ ብንተጋ ጭንቅ ነው እሊያም ከዚህም ከዚያ በተቃረመች የስነ፟መለኮት ትምህርት ቅርሚያ መታበይ…
-
በኢሳይያስ መጽሐፍ ከሰማይ እንደተቆረጠ ሲል ምን ማለቱ ነው?
ጥያቄ/መልስ። ጥያቄ፡ጌታ እየሱስ የአልዓዛርን እና የአንድ ባለ ጠጋ ሰው ምሳሌ የመሳሰሉትን ከማስተማሩ በፊት ከሰማይም ከወረደ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም፥ እርሱም በሰማይ የሚኖረው የሰው ልጅ ነው ብሏል ይህ ስለ ራሱ (ኢየሱስ) እየተናገረ አይደለም እንዴ? ግን እንደዚያ ከሆነ የባቢሎን ንጉሥ በኢሳይያስ መጽሐፍ ከሰማይ እንደተቆረጠ ይናገራል ይህ አይጋጭም ወይስ ማስታረቅ ይቻላል? አመሰግናለሁ ተባረክ።መልስ፡ ሰላም ለአንተ ይሁን።…
-
Who Is God? And what is God
Question/Answer ፡ Who Is God? And what is God: 07/25/2020 G.C. Discussion Quotes with: Bro. Um Meki Su Live #Question፡ Who Is God? #Answer ፡ God is Creator of ALL THINGS and THE SOURCE OF ALL VISIBLE AND INVISIBLE THINGS, “From Him everything comes, by Him everything exists, and in Him everything ends!” (Rom. 11:36).…
-
ወቅታዊ አጭር ፀሎት፤ የሰማዩ ጻድቅ አባታችን ሆይ
Binyam TA 3 hrs · ወቅታዊ አጭር ፀሎት፤ የሰማዩ ጻድቅ አባታችን ሆይ ፣ ክብር ለእግዚአብሔር ለአንተ ለአባታችን በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም ሁሉ በጎ ፈቃድ ይሁን። “ነፍሴ በሌሊት ትናፍቅሃለች፤ መንፈሴም በውስጤ ትፈልግሃለች። ፍርድህ ወደ ምድር በመጣ ጊዜ፣ የዓለም ነዋሪዎቹ ሕዝቦች ጽድቅን ይማራሉ። ትንቢተ ኢሳይያስ 26፡9 when thy judgments are in the earth, the inhabitants of…
-
በመጨረሻም የሰው መንፈስም ወደ መጣበት ወደ ምንጩ ወደ እግዚአብሔር ይመለሳል
ከውይይት የተጠቀሰ። Hailegiorgis Tefera ልክ ነህ (ሮሜ 11 36 [AMP]) ሁሉ ከእርሱና በእርሱ ለእርሱም ነውና ፤ ሁሉ ከእርሱና በእርሱ ለእርሱ ናቸውና ፤ [ሁሉ በእርሱ በኩል ነው ፣ ሁሉም ነገሮች መገኛ ምንጩ ነውና፣ ሁሉም በእርሱም ተካተው ማብቂያ ይኖራቸዋል።] ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን! አሜን (ይሁን) ፡፡ (Rom 11:36 [AMP]) For from Him and through Him and to…
-
ምንጊዜም በጌታ ደስ ይበላችሁ: ጌታ በእጅ ነው ? The Lord is at hand ?
Binyam TA April 9 at 4:52 PM · ምንጊዜም በጌታ ደስ ይበላችሁ፤ ደግሜ እላለሁ ደስ ይበላችሁ። ገርነታችሁ በሁሉ ዘንድ የታወቀ ይሁን፤ ጌታ በእጅ ነው (The Lord is at hand) ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4፡4ምንጊዜም በጌታ ደስ ይበላችሁ፤ ደግሜ እላለሁ ደስ ይበላችሁ። ገርነታችሁ በሁሉ ዘንድ የታወቀ ይሁን፤ ጌታ በእጅ ነው (The Lord is at hand) ወደ ፊልጵስዩስ…

ZenoFM Free create and listen to radio station