-
የሰማይን ሠራዊት #መቍጠር የባሕርንም አሸዋ መስፈር #እንደማይቻል፥
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Binyam TA Christo Light ሰላም ወንድም/እህት ክሪስቶ ላይት[ፈካ]፤ ጥሩ ብለሃል ለማከል ያክል መንፈሳዊውን ነገር ላማስረዳት ጌታ በምሳሌ አፉን ከፍቶ ማስተማሩና በምልክት መናገሩ እንደተጠበቀ ሆኖ። ጨረቃ ከመቼ ውዲህ ነው ብርሃን ለክዋክብት የመስጠት አቅምዋ ያን ያህል የሆነው? ጸሃይም ወሰንዋን አልፋ ማብራት አትችልም። ስለ ቃል በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች። እርሱ ስንዳለ ይሁንና ስለ…
-
#አልፋና #ዖሜጋ፥ #መጀመሪያውና #መጨረሻው እኔ ነኝ።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ἐγὼ εἰμί ἀμὴν ሰላም፤ #አልፋና #ዖሜጋ፥ #መጀመሪያውና #መጨረሻው እኔ ነኝ። ያለው ለተጠማ ከሕይወት ውኃ ምንጭ እንዲያው እኔ እሰጣለሁ ብለዋል ያ ደግሞ የኢየሱስ ቃል ነው። አብ መቼም የከሕይወት ውኃ ምንጭ እሰጣለሁ ሲል አልታየም በኢየሱስ ቃል በቀር። አብ ነው ካልክ ሁለት #አልፋና #ዖሜጋ፥ #መጀመሪያውና #መጨረሻው እኔ ነኝ። አሉን ማለት ነው። 1. “አለኝም፦ ተፈጽሞአል። #አልፋና #ዖሜጋ፥…
-
ማሪያም የዳዊት ዘር አንዳልሆነች እወቅ በወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ ሲል ምን ማለቱ አንደሆነ በእ/ር ቃል አሳይካለሁ።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Christo Light ክፍል 1፤ ሰላም፤ ኢየሱስ የዳዊት ዘር እንዳልሆነ እወቅ ከዳዊት ዘር እንደተወለደ ተቆጠረለት እንጂ። ዳዊትስ ጌታ ብሎ ከጠራው:? #እንዴት#ልጁ#ይሆናል? ብሎ ኢየሱስ የጠየቃቸው ትርጉሙ ገብቶሃል? ማሪያም የዳዊት ዘር አንዳልሆነች እወቅ በወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ ሲል ምን ማለቱ አንደሆነ በእ/ር ቃል አሳይካለሁ። ሮሜ1፡”3-4 ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና…
-
የራዕይ መጽሐፍ የኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ነው ። “ራዕይ” “Ἀποκάλυψις apokalupsis ap-ok-al’-oop-sis ” የሚለው ቃል መከለያውን መግለጥ ወይም ይፋ ማድረግ unveil ሽፋኑን ማንሳት ማለት ነው to uncover or take the cover off. የኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ነው።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ἐγὼ εἰμί ἀμὴν ፡ የእግዚአብሔር ጥልቅ ምስጢሮች እና ከመታወቅ የሚያልፈው ጥበብና ዕውቀት በኢየሱስ ክርስቶስ የተሸሸገው በተፈጥራዊው ሰው ወይም በሥጋዊ አዕምሮ ሊገኝ አይችልም። ነገር ግን እግዚአብሔር በመንፈሱ የሚገልጠው ነው። የራዕይ መጽሐፍ የኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ነው ። “ራዕይ” “Ἀποκάλυψις apokalupsis ap-ok-al’-oop-sis ” የሚለው ቃል መከለያውን መግለጥ ወይም ይፋ ማድረግ unveil ሽፋኑን ማንሳት ማለት ነው to…
-
ምስል[አምሳል] ምን ማለት ነው?
ምስል[አምሳል] ምን ማለት ነው? ወንድም ቢኒ 5/30/2019 ‘እርሱ የማይታየው invisible[የዮሐንስ ወንጌል 4፡24 እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥(መንፈስ በባህርዩ አይታይም] አምላክ #አምሳል[ምስል] ነው፤ ሁሉ ነገር በእርሱ ተፈጥሮአል፤ በሰማይና በምድር ያሉ፣ የሚታዩና የማይታዩ፣ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ኀይላት፣ ገዦች ቢሆኑ ወይም ባለ ሥልጣናት፣ ሁሉም ነገር በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል። ‘ ቈላስይስ 1:15-16 ሁሉ ነገር በእርሱ ተፈጥሮአል? ታድያ ሁለት ወይስ ሦስት ፈጣሪ…
-
ያህዌ ኢየሱስ መሆኑ በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ በጥቂቱ። ክፍል ሁለት
ወንድም ቢኒ። 5/30/2019 1: ያህዌ፤ መዝሙረ ዳዊት 102:25 አቤቱ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማያትም የእጅህ ሥራ ናቸው። 1_2: ኢየሱስ ፤ ወደ ዕብራውያን 1፡ወደ ዕብራውያን 1፡8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።….10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤ 2: ያህዌ፡ ትንቢተ ኢሳይያስ…
-
‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ብርታቴና ዝማሬዬ ነው፤ ድነቴም[ደህንነቴም yashua: እያሱ በእብራይስጥ እየሱስ በግሪክ] ሆነልኝ
ከውይይት የተጠቀሰ፣ Bizuneh Bekele የዮሐንስ ወንጌል 5:39 እናንተ በመጻሕፍት የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ይመስላችኋልና እነርሱን ትመረምራላችሁ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤ የዮሐንስ ወንጌል 7:15 አይሁድም፦ ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር። ጌታ እንዳለው ከሙሴ ዘንድ ስለሱ ተጽፈዋል እስቲ ይህን የሚደንቅ ምጢር እንመልከት። ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ብርታቴና ዝማሬዬ ነው፤ ድነቴም[ደህንነቴም yashua: እያሱ በእብራይስጥ እየሱስ…
-
ከመንፈሳዊው እይታ አንፃር ካየነው ዘላለም ጅማሪም ፍፃሜም የለውም ብቸኛው ዘልአለምን ሊገልፀው ና እኩሌታ ገላጭ ሊሆን የሚችል ሀይል እራሱ እግዚአብሔር ብቻ ነው።
ከጥያቄና መልስ የተወሰደ።Binyam TA Getachew Afework ሰላም ጌቾ። ይህ እንግዲህ የሚወሰነው ከየትኛው ግዛት ሆነን ነው የምናየው የሚለው ነው። ከመንፈሳዊው እይታ አንፃር ካየነው ዘላለም ጅማሪም ፍፃሜም የለውም ብቸኛው ዘልአለምን ሊገልፀው ና እኩሌታ ገላጭ ሊሆን የሚችል ሀይል እራሱ እግዚአብሔር ብቻ ነው። የግዜ ንጥረ ነገር በመንፈሳዊ ግዛት ውስጥ አይሰለጥንምና። ወደ ምድራዊ እይታ ስንመጣ የግዜ ክምችት የግዜ ንጥረ ነገር…
-
አንድ አካልና #አንድ መንፈስ አለ።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Ayu Wendimu ክፍል 1፤ ሰላም ለአንተ ይሁን ወንድም አዩ። እኔ መቸም በጥቅስ መወራወር አይሆንልኝም ዕንባቆም እግዚአብሔርም መለሰልኝ እንዲህም አለ አንባቢው ይፈጥን ዘንድ ጻፈው አለኝ አይደል ያለው። ውስጤ ካመጣው መጻፍ ደስ ይለኛል። ተባረክ። ትንቢተ ዕንባቆም 2፡2 እግዚአብሔርም መለሰልኝ እንዲህም አለ፦ አንባቢው ይፈጥን ዘንድ ራእዩን ጻፍ፥ በጽላትም ላይ ግለጠው። እግዚአብሔር[አብ] መንፈስ ነው። ጌታ ኢየሱስም መንፈስ…
-
መርሳት የሌለብን በልጅነት ክብር መግዛት በዘመናት የተወሰነ የእ/ር አጀንዳ ነው ልጅነት በአባትነት ይጠቀለላልና።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Binyam TA ሰላም ወንድሜ ብዙነህ፤ ልክ ነህ አንተ ባልከው መአዝንም ማየት ይቻላል። መርሳት የሌለብን በልጅነት ክብር መግዛት በዘመናት የተወሰነ የእ/ር አጀንዳ ነው ልጅነት በአባትነት ይጠቀለላልና። ልጅነት በአባት ከብረዋል ልጅነት ግን አባትነትን አይበልጥም። ልጅነት ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን የአባትነት ክብር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ባስገዛለት በአባት ይጠቀለላል። 1ኛ…

ZenoFM Free create and listen to radio station