-
እግዚአብሔር የሁሉ ፈጣሪና ዳኛ በመሆኑ የባለቤትነት መብቱና እና ኃላፊነቱ። እግዚአብሔር የሁሉ ፈጣሪና ዳኛ በመሆኑ የባለቤትነት መብቱና እና ኃላፊነቱ።
Binyam TA – እግዚአብሔር የሁሉ ፈጣሪና ዳኛ በመሆኑ የባለቤትነት መብቱና እና ኃላፊነቱ። በወንድም ቢኒያም አለማየሁ።የእግዚአብሔር የኃላፊነት ሕጎች ፡፡ሁሉም ነገር ከእ/ር ነውን? የሁሉስ ዳኛ ማነው? ስማ! የዘላለም ፍርድ ስትል የዘመናት ፍርድ ማለትህ ነውን?የእ/ርን ፍርድ ሁለት ገፅታዎችን ማወቅ!ስማ! የዘላለም ሞት ስትል ምን ማለትህ ነው? ሞት ይሻራልና!እንደ መፅሐፍ ቅዱስ ቃል የሁለተኛው ሞትና የእሳት ባህር ፍቺሁሉን ወደኔ እስባለሁ ፤…
-
ጥያቄ፡ የሰው ዘር ያለባቸው ሌሎች ምድሮች ፕላኔቶች አሉ ብለህ ታስባለሕ? የሰውን ሕይወት ሳስብ ብቸኛ ፍጡራናን ምድር ላይ ያለነው እኛ ብቻ ነን ብዮ ማመን ከበደኝ ፡፡
ጥያቄና/መልስ፤ ጥያቄ፡ የሰው ዘር ያለባቸው ሌሎች ምድሮች ፕላኔቶች አሉ ብለህ ታስባለሕ? የሰውን ሕይወት ሳስብ ብቸኛ ፍጡራናን ምድር ላይ ያለነው እኛ ብቻ ነን ብዮ ማመን ከበደኝ ፡፡ እግዚአብሔር ለኛ ብቻ ብሎ እንደዚህ ያለ ወሰን የሌለው ሰፊ ህዋ ወይም አጽናፈ፟ አለማትን ለኛ ብቻ ገድቦ ስርቶት ይሆን ወይስ ሌሎች አለማት ላይ እኛን የሚመስሉ ፍጡራ ይኖራሉ ብለህ ታስባለህ? ፡፡…
-
ፍልስፍና የራሱ ክብር ቢኖረውም በእግዚአብሔር ቃል የተመሰረተ ካልሆነ የፍልስፍና ክብሩ ከስጋዊ አእምሮ ጭማቂነቱ አይዘልም ከአእምሮ ጅምናስቲክነቱም አያልፍም።
ከውይይት የተጠቀሰ። ወንድማችን ሰላም ላንተ ይሁን። ማንም ሲናገር እንደ እግዚአብሔር ቃል ይናገር ። ፍልስፍና የራሱ ክብር ቢኖረውም በእግዚአብሔር ቃል የተመሰረተ ካልሆነ የፍልስፍና ክብሩ ከስጋዊ አእምሮ ጭማቂነቱ አይዘልም ከአእምሮ ጅምናስቲክነቱም አያልፍም። የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን ሀሳብ ካላገኘው ከሀሳበ መሲህነቱ አልፎ የእግዚአብሔርን እውነት አያሳይም። እውነት ምንጬ መንፈሳዊ እንጂ አእምራዊ አይደለም ። በአጭር ቋንቋ ከፍልስፍና ሳይሆን “ሰው ነፃ ፈቃድ…
-
ልጆች በወንድማችን ሐዋርያው ጳውሎስ በሮም 8፡13
ከውይይት የተጠቀሰ Willy Mac ሰላም በክርስቶስ ወንድሜ ዊሊ። በጠቆምከው መልካም ሃሳብ ላይ ጌታ ቢፈቅድ ትንሽ እንዳክልበት መሰለኝ የቃሉ ህይወትና መንፈስ ያዘኝ። እንደምናውቀው ጸሓፊው ወንድማችን ሐዋርያው ጳውሎስ ሲሆን የተጻፈበትም ዘመን በ58 ዓ.ም. ነው። ሐዋርያው ጳውሎስ ይህን መልእክት ለመጻፍ የተነሣሣበት ምክንያት የክርስቶስን ወንጌል በሰፊው ለወገኖች ለማስረዳት እውነትን በፍቅር በማዋሃድ ነው። በዚህ የክርስቶስን ወንጌል መልእክቱም አንድ ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር…
-
ያልገባችኝ ጥያቄ አለኝ: የእግ/ርን ድምፅ መስማት በሚለው ትንታኔህ ላይ…
Terefe Bekele to Binyam TA July 5 at 7:29 PM · ወንድም ቢኒ! የጌታ ሰላም ይብዛልህ ። ያልገባችኝ ጥያቄ አለኝ: የእግ/ርን ድምፅ መስማት በሚለው ትንታኔህ ላይ… ስለ ፋሲካ እና እዮቤልዩ የሰጠኸው ከእምነት ጋር አያይዘህ ትንታኔ ላይ እስራኤላውያን ካለማመናቸው የተነሳ ከክርስቶስ በኋላ መምጣቱን ገልፀሃል: እኔ ያልተረዳሁት የእስራኤል አለማመን የእግ/ር አጀንዳ የረቀየራል እንዴ? እኔ ስረዳው የነበረው ብሉይ ሥጋ የልለበሰ…
-
በቡልይ ኪዳን[ከኦሪት ዘፍጥረ እስከ ትንቢተ ሚልክያስ] “(የአብን …#ድምፁንም #ከቶ #አልሰማችሁም፥ #መልኩንም #አላያችሁም፤ ዮሐንስ 5:37)” አገኘከው? Did You observe it Bro.?
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Mulugeta Shiferaw ወንድም ቢኒ። 6/04/2019 ሰላም ሙሌ፤ የሚገርመው ይህ እይታ ከተወሰኑት ትንታኔዎችህ በቀር በአብዛኛው እኔም በሆነ ወቅት ላይ ከሞላ ጎደል እይታየ ነበር። ያህዌን አብ አድርጎ ማየት ላይ ካለ ወገን ሁሉ አሁን ያነሳካቸው ሃሳቦች ሁሉም ባይባሉም አብዛኛዎቹ ማለትም ኢየሱስ የመለኮትና የሰው ባህርይ ይዞ እስከተገለጠ ድረስ ምንም የሚቃረን ሃሳብ የለውም በእርግጥ እራሱን ባዶ አድርጎ ያዋረደበትን…
-
ከወንድም ካሳሁን ጋር ረጅም ውይይት በእ/ር ቃል …..
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Binyam TA ወንድም Kasahun Zewde አትፍራው ቃሉን ማባበል ተገቢ አይደለም። የቃሉ ፍቺ ያበራል። “እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፡ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፡ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው ።” እንደምናስተውለው የእግዚአብሔር መልክ አምሳል እና አምሳያ በዚህ ቃል መሰረት የወንድን እና የሴትን ገጽታ ያካትታል። በዘፍጥረት ያህዌ ከማን ጋራ ነበር የሚናገረው”በምስላችን ሰው እንፍጠር “ቡሃላም” አዳም አንድ እንደኛ ሁነዋልና”ይላል ከተሳሳተ…
-
ጌታ በጥላው ማን ነው?
Binyam TA July 13, 2018 ጌታ በመጽሐፍት ማነው? የዮሐንስ ወንጌል 5/39 እናንተ በመጻሕፍት የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ይመስላችኋልና እነርሱን ትመረምራላችሁ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤ ይህን እውነት ስታነቡ ድንቅ ህይወትና መንፈስ ይበዛልችሃል። ወንድም ቢኒ። 7/1…3/2018 የሕይወታችን እስትንፋስ The breath of our nostrils ሰቆቃው ኤርምያስLam 4/20 የነፍስ እረኛና ጠባቂ Shepherd and Overseer (Supervisor; the One who watches…
-
ለተፈጥራዊ ሰው ሁሉ ነገር ተፈጥራዊ ነው። በአንፃሩ ለመንፈሳዊ ሰው ሁሉ ነገር መንፈሳዊ ነው። እየሱስ መንፈሳዊ እይታ ነበረው።
ለተወደድ አንድ ውንድማችን ከተሰጠ ምላሽ የተወሰደ። ከወንድም ቢኒ። Yep, you are off the base brother. ባነሳከው ሀሳብ ላይ ብዙ ማስተካከያ ልነግርህ እችላለሁ የሚጠቅምህ ግን እይታህ መስተካከሉ ነው። ለተፈጥራዊ ሰው ሁሉ ነገር ተፈጥራዊ ነው። በአንፃሩ ለመንፈሳዊ ሰው ሁሉ ነገር መንፈሳዊ ነው። እየሱስ መንፈሳዊ እይታ ነበረው። “እ/ር መንፈስ ነው። ዮሃ 4/24” መንፈሳዊውን ነገር ለቁሳዊው አለም ለማስረዳት በአካላዊ…
-
ቃል ሥጋ ሆነ! በሌላ አገላለጽ መንፈስ ወይም መለኮት ስጋ ለበሰ deity or spirit embodied in flesh in human form “God incarnate” የለበሰው ስጋው ተራ ስጋ ሳይሆን ጸጋንና እውነትንም የተሞላ ነው በዚህ ሙላት በእኛ አደረ እኛም ክብሩን አየን።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ሰላም፤ ትንሽ ላክልበት። ቃል ሥጋ ሆነ! በሌላ አገላለጽ መንፈስ ወይም መለኮት ስጋ ለበሰ deity or spirit embodied in flesh in human form “God incarnate” የለበሰው ስጋው ተራ ስጋ ሳይሆን ጸጋንና እውነትንም የተሞላ ነው በዚህ ሙላት በእኛ አደረ እኛም ክብሩን አየን። ስጋ ከመሆኑ በፊት ምን ነበረ? ዮሐንስ ምዕራፍ 1: 1. በመጀመሪያው ቃል (The Word…

ZenoFM Free create and listen to radio station