-
ጥያቄ/ መልስ መርጠህ ምርጫ ነፃ ፈቃድ ወዘተ… ስጋዊው አእምሮ የሚፅናናበት የአሸዋ ቤቱ ነው። እግዚአብሔር ሁሉን በአለመታዘዝ ዘግቶታል ሲል ምን ማለት ነው የዘጋው ሀጥያተኛው ነውን። ልኡሉ ማነው?
ጥያቄ/ መልስ መርጠህ ምርጫ ነፃ ፈቃድ ወዘተ… ስጋዊው አእምሮ የሚፅናናበት የአሸዋ ቤቱ ነው። እግዚአብሔር ሁሉን በአለመታዘዝ ዘግቶታል ሲል ምን ማለት ነው የዘጋው ሀጥያተኛው ነውን። ልኡሉ ማነው? በአጭሩ ስለስጋዊ አእምሮ እንዳለ ሆኖ ያንን ቢስትሊ ኔቸር እኢነርጃይዝ የሚያረገው መንፈስ እንዳለው ቃሉ ይናገራል። በማይታዘዙትም ልጆች ላይ አሁን ለሚሠራው መንፈስ አለ ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2/1-2 ያም ቢሆን የእ/ር ሴታፕ…
-
በቡልይ ኪዳን[ከኦሪት ዘፍጥረ እስከ ትንቢተ ሚልክያስ] “(የአብን …#ድምፁንም #ከቶ #አልሰማችሁም፥ #መልኩንም #አላያችሁም፤ ዮሐንስ 5:37)”
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Mulugeta Shiferaw ወንድም ቢኒ። 6/04/2019 ሰላም ሙሌ፤ የሚገርመው ይህ እይታ ከተወሰኑት ትንታኔዎችህ በቀር በአብዛኛው እኔም በሆነ ወቅት ላይ ከሞላ ጎደል እይታየ ነበር። ያህዌን አብ አድርጎ ማየት ላይ ካለ ወገን ሁሉ አሁን ያነሳካቸው ሃሳቦች ሁሉም ባይባሉም አብዛኛዎቹ ማለትም ኢየሱስ የመለኮትና የሰው ባህርይ ይዞ እስከተገለጠ ድረስ ምንም የሚቃረን ሃሳብ የለውም በእርግጥ እራሱን ባዶ አድርጎ ያዋረደበትን…
-
የደም ስርየት ሳይካሄድ በፊት እነዚህ የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም እንዴት ተባለ።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ያነሳችሁት ለእኔ በፊት ከሚቸግረኝ ቃል አንዱ ነበር። የቸገረኝ ግን ጊዜ ከተባለ ሃይል ስር ሆኜ ስለማየው ነበር ለብዙ ግዜ ያልገባኝ ከእ/ር ከመንፈስ ግዛት ጊዜ አይሰለጥንም ሁሉም አሁን ነው። ትላንትም ዛሬም ነገም ለእ/ር አሁን ነው። የደም ስርየት ሳይካሄድ እነዚህ ሁሉ መንፈሳቸው ውደ እ/ር ተመልሶ ለእ/ር ህያዋን መሆናቸውና ይገርመኝ ነበር። ቡሃላ ሲገባኝ ግን በመንፈሳዊው አለም ጊዜ…
-
የተዋጀነው ከአንድ ማንነት ወደ ሌላ ማንነት ነው።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Binyam TA ሰላም ሙሌ Mulugeta Shiferaw፤ ለአሁን ልክ ነህ ሁሉም የተወሰነ ነው አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ብቻ ነን፥ መርሳት የሌለብን ግን ምን እንደምንሆን ገና አልታወቀም አልተገለጠም። ዳሩ ግን እርሱ ቢገለጥ እርሱ እንዳለ እናየዋለንና ከዛም እርሱን ቁርጥ አባታችንን እንድንመስል እናውቃለን። 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 3:2 ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም እንደምንሆን ገና አልተገለጠም። ዳሩ…
-
መንፈስ ግን አንድ ነው፤ ….. አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Willy Mac ሰላም ዊሊ። ሃሳቡን ሳይቀላቀል ማየቱ አይሻልም። ስለ አንድ ፈጣሪ በሚነገርበት አውድ ስለተፈጣሩ ማውራት ተገቢ አይደለም። የቱ ጋነው በዚህ ቃል ውስጥ አንተ ባልከው መንገድ የሚያወራው። 1ኛ “ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:4 ……መንፈስ ግን አንድ ነው፤ …..6 አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው።” 1ኛ፤ በአንድ እውነት ከተግባባን እ/ር ፍቅር፤ብርሃን…
-
አባትን Theon Θεὸν ልጅን Theos Θεὸς ,
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Binyam TA Fitsum Abraham ሰላም ወንድም ፉጹሜ፤ አይዞህ አልተናደድኩም ከመሰለ ይቅርታ። ያነሳከው ሃሳብ ይሄ ግልጽ ነው ብራዘር። የአባትነትና የልጅነት ክብር የሚገለጸው ለክብሩ በተገባ ቃል ነው። በየዮሐንስ ወንጌል 1፡1 ሳያሻማ አባትን Theon Θεὸν ልጅን Theos Θεὸς , ብሎ ይጠራዋል። እነዚህን ሁለት ቃላቶች ያዝልኝና በትግስት የተወሰኑ እውነቶችን በነዚህ Theon Θεὸν እና Theos Θεὸς , እናስተውል።…
-
ወደ አባቴ ማለቱ አባት መንፈስ ነውና ወደ መንፈሴ እመለሳለሁ ማለቱ ነው።
ከውይይት የተጠቀሰ፤Binyam TA ወደ አባቴ እመለሳለሁ ሲል አባት መንፈስ ነው በክርስቶስ አእምሮ እናስተውለው ወደ አባቴ ማለቱ ወደ መንፈሴ እመለሳለሁ ማለቱ ነው። ቀድሞ በመንፈስ ክቡር ነበር። ከአብ ወይም ከአባት ወጥቼ መጥቻለሁ ሲል ከመንፈስ ወጥቼ መጥቻለሁ ማለቱ ነው። በመጀመሪያው ቃል ወይም መንፈስ ነበረ፥ ቃልም መንፈስም እግዚአብሔር ነበረ። ቃልም ወይም መንፈስም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ…
-
አቤቱ የሚናገር እግዚያብሄር። የእ/ርን ድምፅ መስማት፤ጌታ እ/ር በተለያየ ስም እራሱን ለፍጥረት የገለጠበት የአመራር ዘርፍ፤እ/ርን መስማት እርሱን መውደድ ያመጣብናል፤
አቤቱ የሚናገር እግዚያብሄር። የእ/ርን ድምፅ መስማት፤ ጌታ እ/ር በተለያየ ስም እራሱን ለፍጥረት የገለጠበት የአመራር ዘርፍ፤ እ/ርን መስማት እርሱን መውደድ ያመጣብናል፤ በወንድም ቢንያም አለማይውሁ የተፃፈ ። ቁጥር 1/2003 እ.አ.አ. ትምህርት ቤት በነበርኩበት ጊዜ አንድ ፁሁፍ የእብራይስጥና የግሪክ ቋንቋ ሊቅ በሆኑት በዶ/ር ስተፈኒ ጆንስ አነበብኩና ለብቻየ ተባርኬ ከምቀር ከራሴ መረዳት ጨማምሬበት ላስፋውና ለወገኖች ባቅቀርበው ይጠቅማል መልካም ነገርም…
-
እ/ርን ያውቁታል! ታውቁ ዘንድ! ከታናሹ እስከ ታላቁ ሁሉም ያውቁኛል!
እ/ርን ያውቁታል! ታውቁ ዘንድ! ከታናሹ እስከ ታላቁ ሁሉም ያውቁኛል! በወንድም ቢንያም የተፃፈ። ቁጥር,7/2006 እ.አ.አ. “ልበ ኑፁሆች ብፁአን ናቸው፥ እግዝያብሄርን ያዩታልና{ያውቁታልና። ማቲ5/8” ያዩታል የሚለው የግሪኩ ቃል ያውቁታል ከሚለው ጋር የአንድ ቃል ስር ናቸው። ማወቅ ደግሞ የመረዳት ወይም የማስተዋል ግዛት ነው። በስጋ አይን ከማየትም ይለያል። “ልበ ኑፁሆች ብፁአን ናቸው፥ እ/ርን ያውቁታል 9:”<blessed are the pure in heart:…
-
ኢየሱስ ክርስቶስ #በውስጣችሁ እንዳለ አታውቁምን?
ከፈር የወጣ ክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ በምጻት ከጣራ ሊያወርደው ከሚሻ ይልቅ የእ/ር እምነት እንዳለው ራሱን መርምሮ በክርስቶስ መንቃት አለበት። በተስፋ ክርስቶስን ለምን ያርቃል እ/ር ተስፋውን አስጨብጦት ሳለ። ክርስቶስ ሕይወታችን መሆኑን ገና ለምትከራከሩ የመጨረሻው አዳም ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ሆነዋል ሕይወታችሁ ከሆነ ከረመኮ። ክርስቶስም ስለ እናንተ አይደክምም ነገር ግን #በእናንተ#ውስጥ ኃይለኛ ነው። ኢየሱስ ና ክርስቶስ የማይነጣጠል አንድ የህይወት…

ZenoFM Free create and listen to radio station