-
መንፈሳዊ ምንጫችን . ክፍል 2
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ሰላም ይሁን፤ መንፈሳዊ ምንጫችን ፤ በወንድም ቢኒ። እግዚአብሔር የሁሉም ህይወት ምንጭና ደራሲ ብቻ ሳይሆን እርሱ እራሱም ህይወት ነው። God is not only the Origin and the author of ALL LIFE but He is also LIFE. የእግዚአብሔር ቃል ጥራዝ መጽሐፍ አይደለም ወይም በጥቁር ቀለም የተጻፈው ፊደል አይደለም፣ ነገር ግን ሕያውነት ያለው ማንነት ሲሆን ጥቅል…
-
ሰባቱ የእግዚአብሔር መንፈሶች
“ሰባቱ የእግዚአብሔር መንፈሶች” ከውይይት የተጠቀሰ፤ Ayu Wendimu ክፍል 1፤ ሰላም ለአንተ ይሁን ወንድም አዩ። እኔ መቸም በጥቅስ መወራወር አይሆንልኝም ዕንባቆም እግዚአብሔርም መለሰልኝ እንዲህም አለ አንባቢው ይፈጥን ዘንድ ጻፈው አለኝ አይደል ያለው። ውስጤ ካመጣው መጻፍ ደስ ይለኛል። ተባረክ። ትንቢተ ዕንባቆም 2፡2 እግዚአብሔርም መለሰልኝ እንዲህም አለ፦ አንባቢው ይፈጥን ዘንድ ራእዩን ጻፍ፥ በጽላትም ላይ ግለጠው። እግዚአብሔር[አብ] መንፈስ ነው።…
-
ክንፍ ያላቸው መላኮች በመጽሃፍ ለማንም ጻድቅ ተገልጠው አያውቁም ነብዩ ሕዝቅኤል ግን አይተዋል እርሱም በውኑ ሳይሆን በራእይ ብቻ ነው ያየው።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Demis Nida ሰላም፤ ወንድማችን ጥሩ መልሰከዋል ለማከል ያህል ግን፤ ክንፍ ያላቸው መላኮች በመጽሃፍ ለማንም ጻድቅ ተገልጠው አያውቁም ነብዩ ሕዝቅኤል ግን አይተዋል እርሱም በውኑ ሳይሆን በራእይ ብቻ ነው ያየው። የእግዚአብሔርንም #ራእይ #አየሁ በራእዩም ለእያዳንዱም አራት አራት ፊት፥ ለእያንዳንዱም አራት አራት ክንፍ ነበሩት። እያአለ ራእዩን ይተነትነዋል። ትንቢተ ሕዝቅኤል 1፡1 በሠላሳኛው ዓመት በአራተኛው ወር ከወሩም በአምስተኛው…
-
በመልኩና በአምሳሉ ስለፈጠረው ሰው፤ ሁላችንም እ/ር ፈቅዶ በሰጠንን መረዳት ልንመላለስ የግድ ነው። ክፍል አንድ።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ሰላም ይሁን፤ በመልኩና በአምሳሉ ስለፈጠረው ሰው፤ ሁላችንም እ/ር ፈቅዶ በሰጠንን መረዳት ልንመላለስ የግድ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ለአንዳዱ ሰው እያነበበው ለማሰላሰል እንኳ ማቆም የማይችልበት አስደናቂ የመገለጥ ተፋሰሱ ሳይቃረጥ መጽሐፍን ያደንቃል በአንጻሩ ሌላኛው ደግሞ ያንን ጥቅስ ለበርካታ ሰዓታት እያነበበው ከመንፈሳዊ እይታ ወደ ፊደል ሊጠፋ ይችላል ፡፡ በጣም ብዙ ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው…
-
Quotes from controversial discussion: Dear Bro. የተዋህዶ ልጅ James was one of Jesus’ younger brother, not to be confused with James the #less Mary is the mother of James the #less and of Joses, Not the mother of Jesus brothers and James. The Lord Jesus brothers are James,
Quotes from controversial discussion: Dear Bro. የተዋህዶ ልጅ James was one of Jesus’ younger brother, not to be confused with James the #less Mary is the mother of James the #less and of Joses, Not the mother of Jesus brothers and James. The Lord Jesus brothers are James, Joses, Simon, and Judas: Jesus plainly had…
-
ከአወዛጋቢ ጥያቄ/መልስ የተጠቀሰ። ክፍል 1፤ የተዋህዶ ልጅ ሰላም፤ የኢየሱስ የስጋ ወንድሞች እና እህቶች በተመለከተ፤ ብጽእት ማርያም ኢየሱስ ከተወለደ በኋላ ድንግልናዋን አጣች ወይስ ከእርሱ ቡሃላ ልጆች ወልዳለች? ይህ ለአንዳንዶች እሬት የሆነ እውነት ቢሆንም መጽሐፍ ቅዱስ ማርያም ሌሎች ልጆች እንዳሏት ይገልጻል
ከአወዛጋቢ ጥያቄ/መልስ የተጠቀሰ። ክፍል 1፤ የተዋህዶ ልጅ ሰላም፤ የኢየሱስ የስጋ ወንድሞች እና እህቶች በተመለከተ፤ ብጽእት ማርያም ኢየሱስ ከተወለደ በኋላ ድንግልናዋን አጣች ወይስ ከእርሱ ቡሃላ ልጆች ወልዳለች? ይህ ለአንዳንዶች እሬት የሆነ እውነት ቢሆንም መጽሐፍ ቅዱስ ማርያም ሌሎች ልጆች እንዳሏት ይገልጻል – ኢየሱስ የስጋ ወንድሞችና እህቶች ነበሩት መጽሐፍ ቅዱስ ይህንን ይመሰክራ። በየሉቃስ ወንጌል 1፡ 34 እንደሚያስረዳን ከዳዊት…
-
ስላሴ እና ብፅእት ማርያም ድንግል የነበረችው የበኩር ልጅዋን እስክትወልድ ድረስ ነበር። ድንግል የነበረችው።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ The word trinity or a collection of trinities have NO scriptural basis at all, This is just #weed word originated planted in church ክፍል 1፤ ሰላም ወንድማችን Tesfaye Robele እንዲሁም ወገኖች። በዚህ መልኩ ለመማማር እንዲጠቅም የእናንተን ጨምሮ የወንድማችንም የወገኖችም ሃሳብ ሊያንሸራሽር ይችላል በሚል ይህንን እንደቃሉ አቀርባለሁ። ሁላችንም እንደምናስተውለው መቼም የእግዚአብሔርን[የእ/ርን] ቃል እጅ ያሻቹሁን…
-
የሲኦል እና የገሃነም የዘላለም ፍርድና እሳት ፍቺ እንደ ቃሉ ። ሰላም ለአንተ ይሁን ወንድም Hailu Assefa ፡ “ይህ ትምህርት ከላይ አይመስለኝም ከመጽሐፍ ቅዱስ ከሆነ በቃሉ ያስረዱና?” ባሉት መሰረት እነሆ
Binyam TA December 15, 2019 · ጥያቄ/መልስ፤ ክፍል 1፤ የሲኦል እና የገሃነም የዘላለም ፍርድና እሳት ፍቺ እንደ ቃሉ ። ሰላም ለአንተ ይሁን ወንድም Hailu Assefa ፡ “ይህ ትምህርት ከላይ አይመስለኝም ከመጽሐፍ ቅዱስ ከሆነ በቃሉ ያስረዱና?” ባሉት መሰረት እነሆ ቃሉ “1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 4፡11 ማንም ሰው የሚናገር ቢሆን፥ እንደ እግዚአብሔር ቃል ይናገር፤” ፡ በእግዚአብሔር መንፈስ የሚመሩ…
-
ፖለቲካ አስጠላኝ! እግዚአብሔር በችሎቱ ከዚህ ዓለም አሳብና መታለል እኛን ሳይሆን ቃሉ እንዳያፈራ ቃሉን ከሚያንቀው ሁሉ ይጠብቀን።
ከውይይት የተጠቀሰ፤ መልኩን ይቀያይር እንጂ ማንኛውም ከፍ ያለ የሰው ሃሳብ ስራው የእ/ር ልጆችን ፍሬ እንዳያፈሩ እነሱን ሳይሆን የሚያንቀው ቃሉ በእነሱ ውስጥ ፍሬ እንዳያፈራ ቃሉን ለይቶ ያንቀዋል ተንኮሉ ምንጩን ነው የሚያጠቃው። ስለዚህ የክፉን ሃሳብ አንሳተው ዳግመኛ ለባርነት አልተጠራንምና። በፖለቲካ ውስጥ የምድር እንጂ የሰማይ ሃሳብ የለም ወይም የክርስቶሳዊው አእምሮ ሳይሆን ሰይጣናዊው አዳማዊው የሰው አእምሮ የሰው እንጂ የእግዚአብሔር…
-
ከአስተያየት የተወሰደ፡ ሰላም ወንድማችን፡ እውነት የሆነውን ሁሉ አስቡ ተብለን ታዘናል። ዝም ብየ thumbs up ማረጉ ግብዝነት እንዳይሆንብኝ በገባኝ ነገር ላይ ቢሆን መልካም ነው ብየ አሰብኩ።
Kings Glory Church is with Bizuneh Bekele and 14 others in Louisville, Kentucky.December 11, 2019 ከስጋዊነትና ከእኔነት ነጻ የማያወጣ ሪቫይቫል ከእግዚአብሔር አይደለም, እውነተኛ ሪቫይቫል የልጁን መልክ እንድንመስል ይለውጣል. Binyam TA December 12, 2019 · ከአስተያየት የተወሰደ፡ ሰላም ወንድማችን፡ እውነት የሆነውን ሁሉ አስቡ ተብለን ታዘናል። ዝም ብየ thumbs up ማረጉ ግብዝነት እንዳይሆንብኝ በገባኝ ነገር ላይ ቢሆን…

ZenoFM Free create and listen to radio station