-
ለሕይወት የሚሆን ንስሐን የሚሰጥና ዋናው ምንጩ እ/ር እንጂ ሃጥያተኛው አይደለም።
Binyam TA January 26, 2019 · ለሕይወት የሚሆን ንስሐን የሚሰጥና ዋናው ምንጩ እ/ር እንጂ ሃጥያተኛው አይደለም። የሐዋርያት ሥራ 11:18 ይህን በሰሙ ጊዜም ዝም አሉና፦ እንኪያስ #እግዚአብሔር #ለአሕዛብ ደግሞ #ለሕይወት #የሚሆን #ንስሐን #ሰጣቸው እያሉ እግዚአብሔርን አከበሩ። የሐዋርያት ሥራ 7:25 ወንድሞቹም #እግዚአብሔር በእጁ #መዳንን #እንዲሰጣቸው የሚያስተውሉ ይመስለው ነበር፥ እነርሱ ግን አላስተዋሉም። ወደ ሮሜ ሰዎች 2:4 ወይስ የእግዚአብሔር…
-
Yet Another Discussion Quotes on Baptism ጥምቀት
Yet Another Discussion Quotes on Baptism ጥምቀት: Tariku Ye Lieul Lij ሰላም ወንድም ታሪኩ። ከላይ የጻፍኩልህን አስተውለህ ብታየው በድጋሚ ለመጠየቅ ብዙም አያስፈልግህም ነበር። በእንግሊዝኛ ተቀላቅሎ መቅረቡ አንዳንድ ዲያስፖራ diaspora { the dispersion of any people from their original homeland} አማርኛ መናገር እየቻሉ ማንበብ የማያውቁ ወገኖች ስላሉ ይጠቅም ይሆናል። አንዳንድ እኤርትራዊያን ወገኖችም እንግሊዝኛ እንደሚቀናቸው አስተውያለሁ። ለማንኛውም…

ZenoFM Free create and listen to radio station