-
Discussion quotes: Alemayehu Seifu Mekuria ጳውሎስ “ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ” ሲል ምን ማለቱ ነው? ባሪያ ለምን አለ? ወይስ ልጅነቱ አልበራለትም?
Discussion quotes: Alemayehu Seifu Mekuria ጳውሎስ “ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ” ሲል ምን ማለቱ ነው? ባሪያ ለምን አለ? ወይስ ልጅነቱ አልበራለትም? ልጅነት በደንብ አርጎ ገብቶታል የብስለቱ ደረጃ ከፍተኛ መሆኑ የሚያሳይ ነው ። ሰው ወደ ክርስቶስ ባደገ ቁጥር ወደ ትህትና ወደ ቅንነት ማደጉ የታወቀ ነው። ጌታ ቀሊል ቀምበር ብሎ የጠራት ባህርዪ “በልቤ የዋህና ትሁት…
-
Discussion Quotes: እ/ር መንፈስ ሆኖ ሳለ ነፍስ አለው።
Discussion Quotes: እ/ር መንፈስ ሆኖ ሳለ ነፍስ አለው። ወንድም ቢኒ 01/14/2019 Selam Degu እህታችን ጥሩ ጥያቄ አንስተሻል ይህን ሃሳብ ለመመለስ ከምንጩ ጀምረን በጥልቀት ማየት የግድ ሊለን ነው። በቅድሚያ የፍጥረት ምንጭና መገኛ የሆነው እግዚአብሔር ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር ብሎ ሲፈጥረው ሰው እሱን እንደሚመስል ምንም ጥርጥር እንዴሌለው ለሁሉም ግልጽ ነው ብዮ አስባለሁ። ጌታ በስጋ ወራቱ እግዚአብሔር…
-
One of the most dynamic Son of God you will be blessed you will be touched by life once more again, Enjoy! J. Preston Eby Audio Book Series .
One of the most dynamic Son of God you will be blessed you will be touched by life once more again, Enjoy! J. Preston Eby Audio Book Series , Savior of the World Series, Kingdom of God Series, The Royal Priesthood Series, The Seven Spirits of God Series, Echos from Eden Series, Looking for His…
-
Discussion Quotes፡ ፍጥረት ነጻ ፈቃድ የለውም። ክፍል 1-2
Discussion Quotes፡ አሁን ደርሶ ነው እንዴ ፍጥረት ነፃ ፈቃድ አለኝ ብሎ የሚፎክረው? ይህ ሃሳብ ከንቱ ነው። ከመጀመርያ ጳውሎስ ይኩን ፍጥረት ለከንቱነት ተገዝቶአልና፥ በተስፋ እግዚአብሔር ስላስገዛው ነው እንጂ ፍጥረት ነፃ ፈቃዱን ተጠቅሞ ለከንቱነት አልገዛም ብሎ እግዚአብሔርን ማስቆም አቻለም፤ ከእግዚአብሔር ክብር ክርስቶስ የወደቀው በፈቃዱ እስካልሆነ ድረስ ወደ ክርስቶስ ወደ እግዚአብሔር ክብር መመለሱና መነሳቱም በፈቃዱ አይደለም። ጳውሎስ ጌታ…
-
Who is the God of the overcomer?
By Bill Britton: The Throne, The Book, And The Lamb , Who is the God of the overcomer? Jesus our Lord! Who is the Son? The Overcomer! But Jesus Himself is also the Son of God, isn’t He? Yes! And He also identifies Himself as an Overcomer in Revelation 3 – 21. This is the other…
-
Discussion Quotes፡ መልከ ጼዴቅ በክርስቶስ ተመስሎ ይኖራል መልከ ጼዴቅ ግን ከኖኅ ልጆች መካከል አንዱ የሆነው ሴም ነው።
Discussion Quotes፡ Alemayeyhu Abebe መልከ ጼዴቅ በክርስቶስ ተመስሎ ይኖራል መልከ ጼዴቅ ግን ከኖኅ ልጆች መካከል አንዱ የሆነው ሴም ነው። ክፍል 1፤ በዘፍጥረት ላይ ስናስተውል ኖህ ገበሬ መሆን ጀመና ወይንም ተከለ ከወይን ጠጁም ጠጣና ሰከረ፤ በድንኳኑም ውስጥ ዕራቁቱን ሆነ። የከነዓን አባት ካምም የአባቱን ገመና እንደ መሸፈን የአባቱን ዕራቁትነት አይቶ የአባቱን ድካም ሊያወራ ወደ ውጭም ወጥቶ ለሁለቱ…
-
Discussion Quotes፡ Binyam TA Solomon Beyene ሰላም ወንድም ሰሌ። 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 5/21 ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት[የእግዚአብሔር የውሸት ምስል፡፡ ] ራሳችሁን ጠብቁ።
Discussion Quotes፡ Binyam TA Solomon Beyene ሰላም ወንድም ሰሌ። 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 5/21 ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት[የእግዚአብሔር የውሸት ምስል፡፡ ] ራሳችሁን ጠብቁ። 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 3፡18 እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን። THAT IS DELIVERANCE! መዳን ማለት ያ ነው።…
-
እግዚአብሔር የአሕዛብን ምክር ያጠፋል፥ የአሕዛብንም አሳብ ይመልሳል።
መዝሙር Ps 33: 10 እግዚአብሔር የአሕዛብን ምክር ያጠፋል፥ የአሕዛብንም አሳብ ይመልሳል። 10 The Lord bringeth the counsel of the heathen to nought: he maketh the devices of the people of none effect. 11 የእግዚአብሔር ምክር ግን ለዘላለም ይኖራል። የልቡም አሳብ ለልጅ ልጅ ነው። 11 The counsel of the Lord standeth for ever, the thoughts of…
-
በዘፍጥረት ያህዌ ከማን ጋራ ነበር የሚናገረው?
ከጥያቄና/መልስ የተወሰደ Binyam TA Israel Samuel Heaven ወንድም ቢንያም ኣንድ ጥያቔ ኣለኝ፡ከዚህ የምትለው ትምህርት ጋር ትገናኛለች፡፡በዘፍጥረት ያህዌ ከማን ጋራ ነበር የሚናገረው”ብምስላችን ሰው እንፍጠር”ብሃላም” ኣዳም ኣንድ እንደኛ ሁነዋልና”ይላል ክተሳሳተ በሃላ፡ይህ ቃል ከድሮ የስላሴ መገለጫ ስንጠቀምበት የነበረ ቀዳሚ ቃል ነው፡፡በእርግጥ የሰሶት መገለጫ ኣይደለም፡ብዙነት ስለሚናገር ግን ካለው ሶስትነት ልምምዶች ጋር ኣገናኝተን ይዘንዋል፡፡ለዚህ ሃሳብህ ምን ይሆናል?ተባርከሃል ዘፍጥረት 1:26 እኛ…
-
ወንጌል የሚሰበከው መልካም የምስራች ስለ ሆነ ነው። እንደ ዮናስ ነነዌን ለምን አልገለበጥካትም አንተ ድሮውንም ብዮ ነበር መሀሪ መሆንህን እውቅ ነበር ብሎ እንደተቆጣ እና እንደኮበለለው ዮናስ ልንሆን አይገባም።
Discussion Quotes፡ Binyam TA Samson Ayele ወንድማችን ሳሚ። ወንጌል የሚሰበከው መልካም የምስራች ስለ ሆነ ነው። እንደ ዮናስ ነነዌን ለምን አልገለበጥካትም አንተ ድሮውንም ብዮ ነበር መሀሪ መሆንህን እውቅ ነበር ብሎ እንደተቆጣ እና እንደኮበለለው ዮናስ ልንሆን አይገባም። ዮናስ እውነተኛ ነብይ ነበረ። ቃል ስለመጣለት ጥፋትን ያዘለ ፍርድ ለህዝቡ ሁሉ ተነበየ በዛው አንደበቱ ምህረትን ትሰብካታለህ ሲባል እምቢ ቡራ ከረዮ…

ZenoFM Free create and listen to radio station