-
ክፍል አራት። የተፈጥራዊ አካል መነጠቅ(rapture) ውሸት ነው!
-
ከጥያቄና/መልስ። Mak ሰው መንፈስ ነውን? መልስ ከቢኒ። ሰላም ለአንተ ይሁን በክርስቶስ ወንድሜ። ብዙ ግዜ ከወገኖች ጋር ተነጋግረንበታል ። እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥የዮሐንስ ወንጌል 4/24 ጥያቄው ልጆቹ እሱን ይመስላሉ ወይስ ሌላ?
-
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ሰላም ይሁን። Alem Wenji የወደቁ መላእክት ወይስ የወደቁ መለክተኞች?
-
Controversial quotes from discussion, ሰላም ይሁን። በቤተክርስቲያን የመረዳት ሰማይ የምንወዳቸው አስተማሪዎቻችን የሚያውቁትን በቅንነት በቤተክርስቲያን ባህል መሰረት ሉሲፈር የወደቀ ክንፍ ያለው መላክ ሰይጣን መሆኑን ለብዙ ዓመታት ሁላችንንም አስተምሯል።
Controversial quotes from discussion, ሰላም ይሁን። በቤተክርስቲያን የመረዳት ሰማይ የምንወዳቸው አስተማሪዎቻችን የሚያውቁትን በቅንነት በቤተክርስቲያን ባህል መሰረት ሉሲፈር የወደቀ ክንፍ ያለው መላክ ሰይጣን መሆኑን ለብዙ ዓመታት ሁላችንንም አስተምሯል። ይህንም የሚሉበት መንፈስ የተለየ በእ/ር ላይ አምጾ መፈንቅለ መንግስት ሞክሮ የከሸፈበት አንድ ጭራቃዊ ባህርይ የያዘን የወደቀ የሎናርዶ ዲያቪንቼን ምስለ ንድፍ በምናባቸው በማዋሃድ ባለክንፍ መላክ እያሰቡ ነው፡፡ እንደምናውቀው ይህ…
-
Controversial quotes from discussion, BTA Dear bro Willy Mac I don’t want to respond to you with your attitude but since you are way off the base Spirit’s enlightenment let me add this
-
እግዚአብሔር የሁሉ ፈጣሪና ዳኛ በመሆኑ የባለቤትነት መብቱና እና ኃላፊነቱ። እግዚአብሔር የሁሉ ፈጣሪና ዳኛ በመሆኑ የባለቤትነት መብቱና እና ኃላፊነቱ።
-
ጥያቄ፡ የሰው ዘር ያለባቸው ሌሎች ምድሮች ፕላኔቶች አሉ ብለህ ታስባለሕ? የሰውን ሕይወት ሳስብ ብቸኛ ፍጡራናን ምድር ላይ ያለነው እኛ ብቻ ነን ብዮ ማመን ከበደኝ ፡፡
-
ፍልስፍና የራሱ ክብር ቢኖረውም በእግዚአብሔር ቃል የተመሰረተ ካልሆነ የፍልስፍና ክብሩ ከስጋዊ አእምሮ ጭማቂነቱ አይዘልም ከአእምሮ ጅምናስቲክነቱም አያልፍም።
-
ልጆች በወንድማችን ሐዋርያው ጳውሎስ በሮም 8፡13
ከውይይት የተጠቀሰ Willy Mac ሰላም በክርስቶስ ወንድሜ ዊሊ። በጠቆምከው መልካም ሃሳብ ላይ ጌታ ቢፈቅድ ትንሽ እንዳክልበት መሰለኝ የቃሉ ህይወትና መንፈስ ያዘኝ። እንደምናውቀው ጸሓፊው ወንድማችን ሐዋርያው ጳውሎስ ሲሆን የተጻፈበትም ዘመን በ58 ዓ.ም. ነው። ሐዋርያው ጳውሎስ ይህን መልእክት ለመጻፍ የተነሣሣበት ምክንያት የክርስቶስን ወንጌል በሰፊው ለወገኖች ለማስረዳት እውነትን በፍቅር በማዋሃድ ነው። በዚህ የክርስቶስን ወንጌል መልእክቱም አንድ ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር…
-
ያልገባችኝ ጥያቄ አለኝ: የእግ/ርን ድምፅ መስማት በሚለው ትንታኔህ ላይ…