-
ከክፉው አድነን ብለን ስንጸልይ ምን ማለታችን ነው?
-
What is the Biblical Rule
-
The Lords Parable of Forgiveness የጌታ የይቅር ታ ምሳሌ 1-2
-
Let the unselfish Christ Jesus mind be in you እራስ ወዳድ ያልሆነው የክርስቶስ እየሱስ አይምሮ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ይሁን።
Let the unselfish Christ Jesus mind be in you Filed under: ማደግ September 1, 2011 Brother Binyam T. Alemayehu Let the unselfish Christ Jesus mind be in you! PDF Posted on 09/01/ 2011 by wongelradio Brother Binyam T. Alemayehu http://wongelradio.com/ Let the unselfish Christ Jesus mind be in you እራስ ወዳድ ያልሆነው የክርስቶስ እየሱስ አይምሮ በእናንተ ዘንድ…
-
ለፈገግታ
ለፈገግታ 2 Filed under: April 26, 2011 Brother Binyam T. Alemayehu Wongel Radio አንድ አገልጋይ የመኪና ማቆሚያ ፈልጎ አጣ:: በዚህም ትልቅ ከተማ እየተጣደፈ ቀጠሮው ደርሶበት ማቆም ክልክል ነው በሚል ቀይ ቀጠና አቆመና በመኪናው መስተዋት እንዲህ የሚል ወረቀት ለጠፈ::<< ማቆሚያ ለማግኘት የህን የመኪና ማቆሚያ 10 ጊዜ ተሽከርክሬ ስለ አጣሁ ቀጠሮየም ሊያልፍብኝ ስለሆነ ያልተገባኝ ቦታ አቁሚያለሁ::<መተላለፋችንን ይቅር በል> >>የሚል ጥቅስ ጨምሮ…
-
እ/ር ለምን ተቃራኒ ሃይላትን ፈጠረ?
እ/ር ለምን ተቃራኒ ሃይላትን ፈጠረ? Filed under: Uncategorized — Leave a comment July 14, 2011 Brother Binyam T. Alemayehu Wongel Radio እ/ር ለምን ተቃራኒ ሃይላትን ፈጠረ? የእግዚአብሔር ባለ ጠግነትና ጥበብ እውቀቱም እንዴት ጥልቅ ነው? ከሚገልጥልን በቀር ማስተዋል አይቻልም መንፈሳዊው ነገር ከሰው ማስተዋል በላይ ግዙፉ ነውና። ቢሞከርም ከውቂያኖስ ይልቅ ጠሊቅ ከሆነው ምክሩ በማንኪያ ጨልፈን እደመረዳት ያህል ነው።…
-
ወደ ሮሜ ሰዎች 2
-
ወደ ሮሜ ሰዎች 1
-
ከክፉው አድነን ብለን ስንጸልይ ምን ማለታችን ነው?
-
የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ! ክፍል 3 መነጠቁ( RAPTURE)
የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ! ክፍል 3 Filed under: Uncategorized August 5, 2011 Brother Binyam T. Alemayehu Wongel Radio የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ! ክፍል 3 የመነጠቁ( RAPTURE) ጥያቄ እንደ ሚጥሚጣ ሰዎችን ከሚለበልብ አንዱ ተቀዳሚ ሃሳብ ነው:: ቁጥራቸው የማይታወቅ አያሌ ጻድቃን በዚህ ሃሳብ ተመስጠው በውስጣቸው የሚያሰላስሉትና ብሎም በመናገር ግማሹ በስጋትና በፍርሃት ግማሹ በጉግት ግማሹ ስራው ያውጣው ብለው የሚጠባበቁት ነው።…