-
One of the most dynamic Son of God you will be blessed you will be touched by life once more again, Enjoy! J. Preston Eby Audio Book Series .
-
Discussion Quotes፡ Binyam TA Solomon Beyene ሰላም ወንድም ሰሌ። 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 5/21 ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት[የእግዚአብሔር የውሸት ምስል፡፡ ] ራሳችሁን ጠብቁ።
-
ወንጌል የሚሰበከው መልካም የምስራች ስለ ሆነ ነው። እንደ ዮናስ ነነዌን ለምን አልገለበጥካትም አንተ ድሮውንም ብዮ ነበር መሀሪ መሆንህን እውቅ ነበር ብሎ እንደተቆጣ እና እንደኮበለለው ዮናስ ልንሆን አይገባም።
-
Jesus Christ is all life, that life is the light of all men who come to this world
-
ወንድማችን አማኑኤል፤ ፍርድ የለም ሳይሆን ፍርዱ ዘላለማዊ ሳይሆን በጊዜ የተገደበ ነው። እ/ር ፉጡራኑን በእሳት እየቀቀለ ለዘላለም የማሰቃየት አባዜ እየለብትም ፍርዱ ሲገለጥ በአላልማ ነው አላማውም ጽድቅን ለማስተማር ነው።
-
Discussion Quotes፡ ምነው እምነትን የሰው ስራ አደረከው። #ማሳመን #የእግዚአብሔር #ሥራ ነው ።
-
Discussion Quotes፡ Kasahun Zewde I know you are our brother in Christ, It’s OK your criticism is according as the Lord hath called you I’m not offended by your ordain in church realm, There is no one that Father God does not love, and when the time is right he will open your eyes to all things
-
Discussion Quotes፡ Binyam TA አባት የሲኦል ጌታ መሆኑን በተግባር አሳይተዋል።
Discussion Quotes፡ Binyam TA አባት የሲኦል ጌታ መሆኑን በተግባር አሳይተዋል። በኖህ ዘመን የነበሩት የማይታዘዙት እ/ር 120 አመት የታገሳቸው እና የፈረደባቸው ፍጻሚያቸውን በቃሉ ስታስተውለው ወደ ሴኦል እራሱ ከቶ እራሱ አወጣቸው ። ጌታ እየሱስ ከሞቱና ከትንሳኤው ቡሃላ በኖህ ዘመን አልታዘዝ ያሉት አመጸኞች በእስራት ለነበሩትን ነፍሳትን (spirits መናፍስትን) ሰበከላቸው። ለነሱም የማስታረቁን ቃል ይዞላቸው ወረደ። የሚያሳየንም ክርስቶስ ለሃጢያታቸው መሞቱን…
-
የትውልድ እርግማን[ Generational Curses] ስትል ምን ማለትክ ነው? ይህ ትምህርት የክርስቲያን የፈጠራ ወሬ[ኦሮሚኛ፤ ዱቢ ሶባ፣ ዋን ኦፉማ ኡመን፡ ትግሪኛ፤ ናይ ፈጠራ ወረ] ነው።
የትውልድ እርግማን[ Generational Curses] ስትል ምን ማለትክ ነው? ይህ ትምህርት የክርስቲያን የፈጠራ ወሬ[ኦሮሚኛ፤ ዱቢ ሶባ፣ ዋን ኦፉማ ኡመን፡ ትግሪኛ፤ ናይ ፈጠራ ወረ] ነው። የትውልዶች እርግማን ብሎ ነገር የለም። ምንም ኩነኔ[ condemnation] የለም፤ ወደ ክርስቶስ ዘወር ስትሉ ተገፈዋል። የዮሐንስ ወንጌል 8:36 እንግዲህ ልጁ አርነት ቢያወጣችሁ በእውነት አርነት ትወጣላችሁ። የዮሐንስ ወንጌል 8:32 እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል…
-
Just What Do You Mean Generational Curses? This doctrine is Christian hoax
Just What Do You Mean Generational Curses? This doctrine is Christian hoax There are NO generational curses! NO condemnation, NONE! “If the Son shall therefore set you free, you shall be free indeed.” (John 8:36) “And you shall know the truth and the truth shall set you free” (John 8:32). “There is therefore NOW NO…