-
ጥያቄ፡ የሰው ዘር ያለባቸው ሌሎች ምድሮች ፕላኔቶች አሉ ብለህ ታስባለሕ? የሰውን ሕይወት ሳስብ ብቸኛ ፍጡራናን ምድር ላይ ያለነው እኛ ብቻ ነን ብዮ ማመን ከበደኝ ፡፡
-
ፍልስፍና የራሱ ክብር ቢኖረውም በእግዚአብሔር ቃል የተመሰረተ ካልሆነ የፍልስፍና ክብሩ ከስጋዊ አእምሮ ጭማቂነቱ አይዘልም ከአእምሮ ጅምናስቲክነቱም አያልፍም።
-
ያልገባችኝ ጥያቄ አለኝ: የእግ/ርን ድምፅ መስማት በሚለው ትንታኔህ ላይ…
-
ከወንድም ካሳሁን ጋር ረጅም ውይይት በእ/ር ቃል …..
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Binyam TA ወንድም Kasahun Zewde አትፍራው ቃሉን ማባበል ተገቢ አይደለም። የቃሉ ፍቺ ያበራል። “እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፡ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፡ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው ።” እንደምናስተውለው የእግዚአብሔር መልክ አምሳል እና አምሳያ በዚህ ቃል መሰረት የወንድን እና የሴትን ገጽታ ያካትታል። በዘፍጥረት ያህዌ ከማን ጋራ ነበር የሚናገረው”በምስላችን ሰው እንፍጠር “ቡሃላም” አዳም አንድ እንደኛ ሁነዋልና”ይላል ከተሳሳተ…
-
ጌታ በጥላው ማን ነው?
Binyam TA July 13, 2018 ጌታ በመጽሐፍት ማነው? የዮሐንስ ወንጌል 5/39 እናንተ በመጻሕፍት የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ይመስላችኋልና እነርሱን ትመረምራላችሁ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤ ይህን እውነት ስታነቡ ድንቅ ህይወትና መንፈስ ይበዛልችሃል። ወንድም ቢኒ። 7/1…3/2018 የሕይወታችን እስትንፋስ The breath of our nostrils ሰቆቃው ኤርምያስLam 4/20 የነፍስ እረኛና ጠባቂ Shepherd and Overseer (Supervisor; the One who watches…
-
ለተፈጥራዊ ሰው ሁሉ ነገር ተፈጥራዊ ነው። በአንፃሩ ለመንፈሳዊ ሰው ሁሉ ነገር መንፈሳዊ ነው። እየሱስ መንፈሳዊ እይታ ነበረው።
-
ቃል ሥጋ ሆነ! በሌላ አገላለጽ መንፈስ ወይም መለኮት ስጋ ለበሰ deity or spirit embodied in flesh in human form “God incarnate” የለበሰው ስጋው ተራ ስጋ ሳይሆን ጸጋንና እውነትንም የተሞላ ነው በዚህ ሙላት በእኛ አደረ እኛም ክብሩን አየን።
-
ኢየሱስ ክርስቶስ ኃያል አምላክ ነው! የዘላለም አባት ነው!
-
በዘፍጥረት ያህዌ ከማን ጋራ ነበር የሚናገረው ? ክፍል 2
ከጥያቄና/መልስ የተወሰደ፤ Mesfinee Z Messenger በዘፍጥረት ያህዌ ከማን ጋራ ነበር የሚናገረው”ብምስላችን ሰው እንፍጠር”ብሃላም” ኣዳም ኣንድ እንደኛ ሁነዋልና”ይላል ክተሳሳተ በሃላ፡ይህ ቃል ከድሮ የስላሴ መገለጫ ስንጠቀምበት የነበረ ቀዳሚ ቃል ነው፡፡በእርግጥ የሰሶት መገለጫ ኣይደለም፡ብዙነት ስለሚናገር ግን ካለው ሶስትነት ልምምዶች ጋር ኣገናኝተን ይዘንዋል፡፡ለዚህ ሃሳብህ ምን ይሆናል?ተባርከሃል ዘፍጥረት 1:26 እኛ ሲል ስላሴን አያሳይም ባይ ነኝ። የቃሉ ፍቺ ለተፈጥራዊው አእምሮ ስሜት…
-
ስለስጋዊ አእምሮ እንዳለ ሆኖ ያንን ቢስትሊ ኔቸር ኢነርጃይዝ የሚያረገው መንፈስ እንዳለው ቃሉ ይናገራል። በማይታዘዙትም ልጆች ላይ አሁን ለሚሠራው መንፈስ አለ