-
እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል የሁለተኛው ሞትና የእሳት ባህር ፍቺ / መለኮታዊ ሹኩሹኩታ ክፍል 3
-
የእግዚአብሔር ሉአላዊነትና የሰው ነጻ ፈቃድ ላይ እንዴት ሚዛኑን የጠበቀ አመለካከት ሊኖረን እንደሚገባ !
-
በጌታ ጸጋና እውቀት ማደግ
በጌታ ጸጋና እውቀት ማደግ “Grow in grace, and in the knowledge of our Lord” Posted on April 1, 2011 by Brother Binyam T. Alemayehu «2ኛ ጴጥ3/18 ነገር ግን በጌታችንና በመድሃኒታችን በእየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ ለእርሱ አሁንም እስከ ዘላለምም ቀን ድረስ ክብር ይሁን፤አሜን።» When he the spirit of truth guide us into all truth we will follow the Lamb whithersoever he goeth ! That is sonship way! JESUS Christ IS THE WAY TO SONSHIP The orphan…
-
የምህረት ጥበብ!
-
የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ነው ከጌታ እግር አጠገብ ተቀምጦ ቃሉን መስማት
-
በአይምሮ መታደስ ሂደት
-
እውነተኛው ፀረ ክርስቶስ ማነው?
-
የጌታ የይቅርታ ምሳሌ
-
ፍቅር ከእውነት ጋር ደስ ይለዋል !
-
እግዚአብሔር ያለማቃረጥ ማርሽ እየቀያየረ ጊዜያትንና ዘመናትን በመለዋወጥ ላይ ነው።
እግዚአብሔር ያለማቃረጥ ማርሽ እየቀያየረ ጊዜያትንና ዘመናትን በመለዋወጥ ላይ ነው። እ/ር ማርሽ መቀያየሩንና ጊዜያትንና ዘመናትን በመለዋወጥ ላይ መሆኑን ከጥቂቶች በስተቀር ማለትም ሊያስተውሉ ከተሰጣቸው በቀር ለብዙዎች የገባንበት ዘመን የተሰወረባቸው ይመስላል። ቀስ በቀስ ከኤክሌስያ ወደ መንግሥቱ ዘመን ገብተናል። ይህን የመንፈስ እንቅስቃሴ የሚያስተውሉት ምንም እንኳ የተጠሩት ብዙዎች ቢሆኑም የተመረጡት ጥቂቶች እንደሆኑ እና የጊዜን ሚስጥር ያስተውሉ ዘንድ የተሰጣቸው ውስን እንደሆኑ…