-
በሰው ውስጥ ሁለት አይነት እይታ አለ አዳማዊና ክርስቶሳዊ
-
መለያየት ዘረኝነት ነው። የስጋ ስራ ነው። የእግዚአብሔር ህግ የሚከለክላቸውና የሚፈቅዳቸው አሉ።
-
ስለ አርሜገዶን በጥልቀት ቢጻፍ ሳምንታት አይበቃውም ትንሽየ ፍንጭ ለመጠቆም …
-
የመፅሐፍ ቅዱስ ትርጉሞችን ታሪክ መረዳት። Understanding Bible Translations History
Understanding Bible Translations History የመፅሐፍ ቅዱስ ትርጉሞችን ታሪክ መረዳት። የእግዚአብሔር አስደናቂ ረቂቅ ስራ በመፅሀፍ ቅዱስ ዋናው ፅሑፎችና የትርጉሞች ታሪካዊ ገፅታ በጠለቀ ጥናት ላማቅረብ ተሞክረዋል። በዘልማድ ስልሳ ስድስቱ መፅሀፍት በመባል ከሚታወቁት መካከል ከዘፍጥረት እስከ ሚልክያስ የአሮጌው ኪዳን መፅሀፍት በመባል ይታወቃሉ። ከማቲዮስ ወንጌል እስከ የሀንስ ራእይ አዲስ ኪዳን በመባል እንደ ሚታወቁ በሁሉ ዘንድ የታወቀ ነው። ቅዱሳት መፅሀፍት…
-
There is only one word in the Greek manuscripts to represent #begotten and #born
Discussion Quotes: okay if we are going to talk the deep mystery of the truth, which is the #earnest[ቀብድ፤ መያዣ] of our inheritance we are given in this life only earnest of the Spirit until the redemption of the purchased possession, Eph 1:14.is there is only one word in the Greek manuscripts to represent #begotten…
-
Who will be guided to all Truth by the spirit of Truth? The scripture give us the answer
-
Christ is within all of us as a seed of God. Christ is THE SEED OF THE SPIRIT OF GOD
-
ሰው መንፈሳዊ ፍጡር ነው የፈጠረውም መንፈስ ነው ምንጩ እ/ር ነው ያለ እ/ር መንፈስ በአጭር ቋንቋ ሥጋ ለባሽ ሁሉ በአንድነት ይጠፋል፥ የሰው ድንካኑም ወደ አፈር ይመለሳል።
-
እግዚአብሔር መንፈስ ነው ከመንፈስ እግዚአብሔር የተወለደ መንፈስ ነው! አንዳንዱ ሰው ከመንፈስም የተወለደ ሥጋ ነው ብሎ ገልብጦ ይረዳዋል።
-
የሰው ልጅ በሚገለጥበት ቀን እንዲሁ ይሆናል።….
የሰው ልጅ #በሚገለጥበት ቀን እንዲሁ ይሆናል።የሉቃስ ወንጌል 17:30 Luke 17:30 Even thus shall it be in the day when the Son of man is #revealed. የሉቃስ ወንጌል 17:37 መልሰውም፦ ጌታ ሆይ፥ ወዴት ነው? አሉት። እርሱም፦ ሥጋ[አካሉ፤ #የክርስቶስ#አካል፤ቃሉ: መንፈሳዊ ምግቡ] ወዳለበት በዚያ አሞራዎች[#ንስሮች፤ ንስር ጻድቃን] ይሰበሰባሉ አላቸው። Luke 17:37 And they answered and said unto him,…