-
If we walk in the light በብርሃን ብንመላለስ
-
ጥያቄ ከወንድም ደምስ: ኢሳይያስ 4:1ን ልታብራራ ትችላለህ?
-
Question/Answer with dear sister in Christ, She need clarification on “RECONCILIATION OF ALL MANKIND UNDERSTANDING AND BEYOND”
Question/Answer with dear sister in Christ, She need clarification on “RECONCILIATION OF ALL MANKIND UNDERSTANDING AND BEYOND” Brother Bini Answer, TRUTH IN LOVE! 1, Hmm… as we all know the word of the Lord says, the wages of sin is DEATH (Rom. 6:23), NOT eternal torture in fire, The bible It never, EVER, suggested that…
-
ጥያቄና/መልስ ጳውሎስ “ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ” ሲል ምን ማለቱ ነው? ባሪያ ለምን አለ? ወይስ ልጅነቱ አልበራለትም?
-
ጥያዌና/መልስ: ሰው ጌታን ለመቀበል የሚያበቃው ነፃ ፈቃድ አለው እንዴ ወንድም ቢኒያም?
-
ጥያቄና/መልስ : ጌታን ሳይቀበሉ በድንገት የሚሞቱትስ እነሱም ይድናሉ?
-
ጥያቄና/መልስ ክፍል 2 በሃብታሙ ሰው እና አልአዛር ምሳሌ
-
ጥያቄና መልስ በ[ለምን ገናናዋ ቤተክርስቲያን የዘልአለም እና የዘመን ፍቺ አልበራላትም?]
-
ለምን ገናናዋ ቤተክርስቲያን የዘልአለም እና የዘመን ፍቺ አልበራላትም?
-
ወንጌልን በወኅኒ ለነበሩ አመጸኞች ነፍሳት ሰበከላቸው አዳናቸውም
ወንጌልን በወኅኒ ለነበሩ አመጸኞች ነፍሳት ሰበከላቸው አዳናቸውም በወንድም ቢንያም አለማየሁ። በኖህ ዘመን የነበሩት የማይታዘዙት እ/ር 120 አመት የታገሳቸው እና የፈረደባቸው ፍጻሚያቸውን በቃሉ አይተን እናስተውል። ጌታ እየሱስ ከሞቱና ከትንሳኤው ቡሃላ በኖህ ዘመን አልታዘዝ ያሉት አመጸኞች በእስራት ለነበሩትን ነፍሳትን (spirits መናፍስትን) ሰበከላቸው። ለነሱም የማስታረቁን ቃል ይዞላቸው ወረደ። ይህ እውነት የሚያሳየንም ክርስቶስ ለሃጢያታቸው መሞቱን ብቻ ሳይሆን መነሳቱም ለመጽደቃቸው…