-
እመነትና ፈቃድ ላይ ውይይት
ከውይይት የተጠቀሰ። Temesgen Atanaw። የተወደድክ ወንድማችን የጠቀስከው ቃል ነፃ አይልም። ለመሆኑ የእምነትን መጠን ያካፈለህ እግዚአብሔር ነው ወይስ ከሱፐር ማርኬት ነው የሸመትከው እምነት በባህርዩ ከእግዚአብሔር ድምፅ ወይም ቃል የሚገኝ ነው እሱም እግዚአብሔር ባለመታዘዝ እራሱ የዘጋውን ልብ ከከፈተው ነው ለቃሉ እምነት ለሞትክበት መንፈሳዊ ህይወት ህያው የምትሆነው። በበደልህና በሀጥያትህ ሙት ከነበርክ ለማመን ከመንፈሳዊ ሙታን መጀመሪያ የእግዚአብሔር ትንሳኤ ሀይል…
-
እግዚአብሔር ሁሉን ይምር ዘንድ ሁሉን በአለመታዘዝ ዘግቶታልና።
-
የዕብራይስጥ ፊደሎች
-
የባህርዩ ልጅ አይደለኩም ስትል ምን ማለትህ ንው?
ከውይይት የተጠቀሰ፤ Berhanu Gezu አንተ የባህርዩ ልጅ አይደለኩም ስትል እራስህን ታርቃለሕ የጉዲፈቻ adoption as sons የምትለዋን አንድዋን ቃል ብዙዎች ይዘው ፍቺው ሳይገባቸው ተሰናክለዋል በእብራዊያን ባህል የጉዲፈቻ ፍቺውን ከስር አብራራለሁ። በቅድሚያ ግን ቃሉ “ከመለኮት ባሕርይ ተካፋዮች” 1ኛ የጴጥሮስ መልእክት1፡4 ናችሁ ይልሃል። ይህ ከአንተ ሃሳብ ጋር አይላተምም? ማስተዋል ያለብን የሰማዩ አባታችን መለኮታዊ ተፈጥሮና ባህርዩ ምንድን ነው? በባህርዩ…
-
ስለ ዲያብሎስ ሰይጣን ውይይት ክፍል 1
ከውይይት የተጠቀሰ፤ ሰላም ይሁን። Berhanu Gezu መለኮታዊ ዘር መንፈሳዊው የስንዴ ቅንጣት ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻውን እንዳይቀር በምድር ወድቆ ሞተ ህይወት የሚለቀቀው በሞት ውስጥ ነውና በመለኮታዊው ዘር ውስጥ የነበረውን ህይወት ለቀቀው አሁን ያዘር ብቻውን አልቀረም፤ ብዙ መንፈሳዊ ዘሮችን የስንዴው ዘለላዎችን ተንዠርግጎ ፍሬ አፍርተዋል። አሁን ዘሩን እያየ ነው።የእንግሊዝኛው ክርስቶስ Christ ተተርጉሞ የመጣው “ክርስቶስስ Christos” ከሚለው የግሪክኛ ቃል ሲሆን…
-
ስለ ዲያብሎስ ሰይጣን ውይይት ክፍል 2
-
ስለ ዲያብሎስ ሰይጣን ውይይት ክፍል 3
-
ምንም ቅር ካላለህ አንድ መጠይቅ ላቅርብ፡ ዩኒቨርሳሊስት ወይም ሁለንተናዊ ነህ?
-
እየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ ራሱም እግዚአብሔር ነው። የሚያስታርቅ ፈልጉልኝ…
-
በኢሳይያስ መጽሐፍ ከሰማይ እንደተቆረጠ ሲል ምን ማለቱ ነው?