-
የትውልድ እርግማን[ Generational Curses] ስትል ምን ማለትክ ነው? ይህ ትምህርት የክርስቲያን የፈጠራ ወሬ[ኦሮሚኛ፤ ዱቢ ሶባ፣ ዋን ኦፉማ ኡመን፡ ትግሪኛ፤ ናይ ፈጠራ ወረ] ነው።
የትውልድ እርግማን[ Generational Curses] ስትል ምን ማለትክ ነው? ይህ ትምህርት የክርስቲያን የፈጠራ ወሬ[ኦሮሚኛ፤ ዱቢ ሶባ፣ ዋን ኦፉማ ኡመን፡ ትግሪኛ፤ ናይ ፈጠራ ወረ] ነው። የትውልዶች እርግማን ብሎ ነገር የለም። ምንም ኩነኔ[ condemnation] የለም፤ ወደ ክርስቶስ ዘወር ስትሉ ተገፈዋል። የዮሐንስ ወንጌል 8:36 እንግዲህ ልጁ አርነት ቢያወጣችሁ በእውነት አርነት ትወጣላችሁ። የዮሐንስ ወንጌል 8:32 እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል…
-
ጥያቄና/መልስ ጳውሎስ “ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ” ሲል ምን ማለቱ ነው? ባሪያ ለምን አለ? ወይስ ልጅነቱ አልበራለትም?
ጥያቄና/መልስ ጳውሎስ “ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ” ሲል ምን ማለቱ ነው? ባሪያ ለምን አለ? ወይስ ልጅነቱ አልበራለትም? ልጅነት በደንብ አርጎ ገብቶታል የብስለቱ ደረጃ ከፍተኛ መሆኑ የሚያሳይ ነው ። ሰው ወደ ክርስቶስ ባደገ ቁጥር ወደ ትህትና ወደ ቅንነት ማደጉ የታወቀ ነው። ጌታ ቀሊል ቀምበር ብሎ የጠራት ባህርዪ “በልቤ የዋህና ትሁት ነኝ ከእኔ ተማሩ” ለእግዚአብሔር…
-
ወደ ሮሜ ሰዎች 2
ወደ ሮሜ ሰዎች 2 Filed under: ወደ ሮሜ ሰዎች August 16, 2011Brother Binyam T. Alemayehu Wongel Radio ወደ ሮሜ ሰዎች 2 Rom 2 1 ስለዚህ፥ አንተ የምትፈርድ ሰው ሁሉ ሆይ፥ የምታመካኘው የለህም፤ በሌላው በምትፈርድበት ነገር ራስህን ትኰንናለህና፤ አንተው ፈራጁ እነዚያን ታደርጋለህና። 1 Therefore thou art inexcusable, O man, whosoever thou art that judgest:…
-
ወደ ሮሜ ሰዎች 1
ወደ ሮሜ ሰዎች 1 Filed under: ወደ ሮሜ ሰዎች May 11, 2011 Brother Binyam T. Alemayehu Wongel Radio ወደ ሮሜ ሰዎች 1 Rom 1 1-2 ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ በነቢያቱ አፍ በቅዱሳን መጻሕፍት አስቀድሞ ተስፋ ለሰጠው ለእግዚአብሔር ወንጌል ተለየ። 1 Paul, a servant of Jesus Christ, called to be an apostle, separated unto…