-
Every plant, which my heavenly Father hath not planted, shall be rooted up. Yes I am rooting out, and pull down, and destroying, and throwing down, as the same time I am building, and planting.
Binyam TA February 9, 2019 · Discussion Quotes: Zena Teklehaimanot:መቼም እንግሊዝኛ እንደ ጥብቆ ካላጠረህ ይህን ማስተዋል አያቅትህም። ፡) Every plant, which my heavenly Father hath not planted, shall be rooted up. Yes I am rooting out, and pull down, and destroying, and throwing down, as the same time I am building, and planting. I have…
-
በቅድሚያ ወንጌል’ ይህ ጥሩ ዜና ነው። ‘ወንጌል’ እውነትም መልካም ዜና ነው እንጂ ክፉ ዜና አይደለም። እናም ምንም መጥፎ ዜና የለበትም!
-
የዘላለም ስቃይ ፍርድ ሲኦል፤ገሃነም፤ በእሳት ባህር ለዘላለም መቀቀል የሚሰብኩ የክፉው ሰራተኞች ናቸው።
-
እ/ር ለምን ተቃራኒ ሃይላትን ፈጠረ? ክፍል 2
-
ጥያቄና/መልስ፤ ሰይጣን ይታረቃልን?
(1) Binyam TA – ጥያቄና/መልስ፤ ሰይጣን ይታረቃልን?፡ Melaku Mulu እና Terefe Bekele… Binyam TA February 19 at 1:45 AM · checkmarkcaution-solid ጥያቄና/መልስ፤ ሰይጣን ይታረቃልን?፡ Melaku Mulu እና Terefe Bekele ሰላም ወንድሞች፤ ለጥቅማችን መልሱን በቀጥታ ከማካፋሌ በፊት የገባኝን ስለመንፈሳዊ ነገር ባስቀድም መልካም ነገር ይቀርላችሃል ብየ አሰብኩ። ከብዙ ወገኖቼ ጋር ውይይት ጀምሬ ሞከደኛ ከሆኑ ጥቂት ወገኖች በቀር…
-
የአባት ክብር መሰወር ነው የልጆች ክብር መርምሮ ማግኘት ነው። የእግዚአብሔር ክብር ክርስቶስ በእኛ ውስጥ እንዳለ ጫፉን አስይዞናል የተሰወረ የጥበብና የእውቀት መዝገብ ሁሉ በእርሱ ነውና…
-
ጥበብም በልጆችዋ ጸደቀች[ትክክል ሆና ተገኘች} ጌታ በጥበብብ በማይመላለሱ የብርሃን ልጆች ተናዶ የተናገረው ቃል ሁሌ ይደንቀኛል።
-
Jesus didn’t say that some could never enter into the Kingdom of God #EVER did He? No….
Discussion Quotes: Answers/Question: Question: My question is on the statements Joh 3:5, what can this mean besides there being a possibility that a man might NEVER be restored to the Father in the end maybe riming lost? It’s strange that Jesus always talks about the Kingdom reputedly, yet he doesn’t mention the alternative, It seems…
-
I believe in the doctrine of Jesus Christ. (2John 1:9) By Him: His Church is built. By Him: His spiritual body is connected. By Him: Enemies become friends. Only in Him shall all life be known.
-
ለሕይወት የሚሆን ንስሐን የሚሰጥና ዋናው ምንጩ እ/ር እንጂ ሃጥያተኛው አይደለም።
Binyam TA January 26, 2019 · ለሕይወት የሚሆን ንስሐን የሚሰጥና ዋናው ምንጩ እ/ር እንጂ ሃጥያተኛው አይደለም። የሐዋርያት ሥራ 11:18 ይህን በሰሙ ጊዜም ዝም አሉና፦ እንኪያስ #እግዚአብሔር #ለአሕዛብ ደግሞ #ለሕይወት #የሚሆን #ንስሐን #ሰጣቸው እያሉ እግዚአብሔርን አከበሩ። የሐዋርያት ሥራ 7:25 ወንድሞቹም #እግዚአብሔር በእጁ #መዳንን #እንዲሰጣቸው የሚያስተውሉ ይመስለው ነበር፥ እነርሱ ግን አላስተዋሉም። ወደ ሮሜ ሰዎች 2:4 ወይስ የእግዚአብሔር…