-
For e-v-e-r-y o-n-e shall be salted with fire
ጥያቄና/መልስ። Afework Kara You pick up the answer Yes/ No, “For e-v-e-r-y o-n-e shall be salted with fire,” First of all you didn’t ask direct question don’t expect direct answer it’s maybe simple NOT direct, b/c you are really way off the base to the true meaning of hell, traditionally religions see it as a…
-
ከጥያቄና መልስ የተወሰደ። ተባረክ ወንድሜ። ልክ ነህ ኪንግደም እራሱ የመጨረሻው የብስለት እርከን አይደለም።
-
Simply Hell and Gangnam is a symbol of judgment
ከጥያቄና መልስ የተወሰደ።Simply Hell and Gangnam is a symbol of judgment NOT wher Trinitarians or any man go’s it is a symbol of judgment . And God’s judgments are Correctional judgment by Nature, If you wane go to visit, Gehenna is a small valley in Jerusalem. In the Hebrew Bible, Gehenna was initially where some…
-
የእግዚአብሔር እርቅ ለሰው ልጆች ብቻ ነው ወይስ ፍጥረትን ሁሉ ያጠቃልላል?
-
አጥፊው የወደቀ መላክ አይደለም ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም በእ/ር አጥፊ ሆኖ የተፈጠረ ነው። ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም ነፍሰ ገዳይ ነበረ።
አጥፊው የወደቀ መላክ አይደለም ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም በእ/ር አጥፊ ሆኖ የተፈጠረ ነው። ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም ነፍሰ ገዳይ ነበረ። እባቡ ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም እግዚአብሔር አምላክ ሲፈጥረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ሆኖ ነበር። ‘“……..የፈጠርሁ እኔ ነኝ፤ ጥፋት እንዲያደርስም የፈጠርሁ እኔ ነኝ አጥፊውንም የፈጠርሁ እኔ ነኝ፤ ‘ኢሳይያስ 54:16 አዲሱ መደበኛ ትርጉም Isa 5416 Behold, …….I have created the waster to destroy. የዮሐንስ ወንጌል…
-
ስጋዊው አእምሮ የሰውን እንጂ የእ/ርን የማያስብ ሰይጣን ነው።
ስጋዊው አእምሮ የሰውን እንጂ የእ/ርን የማያስብ ሰይጣን ነው። የክርስቶስ ጠላት ነው the carnal mind is enmity against God ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ መጀመሪያ የገደለው ነፍስ በመፅሃፍ ቅዱስ ወንድሙን አቤልን ነበር። ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ ማትዮስ16:23 እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን። ወደ ኋላዬ ሂድ፥ አ-ን-ተ ሰ-ይ-ጣ-ን፤ የ-ሰ-ው-ን እንጂ የ-እ-ግ-ዚ-አ-ብ-ሔ-ር-ን አ-ታ-ስ-ብ-ም-ና ዕንቅፋት ሆነህብኛል አለው። የዮሐንስ…
-
የአዲስ ኪዳን እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ የዘልአለም ፍርድ ወይስ የዘመናት ፍርድ?
-
ከጥያቄና/መልስ የተወሰደ ዘፍጥረት 1:26 እኛ ሲል ስላሴን አያሳይም ባይ ነኝ።
ከጥያቄና/መልስ የተወሰደ Binyam TA Israel Samuel Heaven ወንድም ቢንያም ኣንድ ጥያቔ ኣለኝ፡ከዚህ የምትለው ትምህርት ጋር ትገናኛለች፡፡በዘፍጥረት ያህዌ ከማን ጋራ ነበር የሚናገረው”ብምስላችን ሰው እንፍጠር”ብሃላም” ኣዳም ኣንድ እንደኛ ሁነዋልና”ይላል ክተሳሳተ በሃላ፡ይህ ቃል ከድሮ የስላሴ መገለጫ ስንጠቀምበት የነበረ ቀዳሚ ቃል ነው፡፡በእርግጥ የሰሶት መገለጫ ኣይደለም፡ብዙነት ስለሚናገር ግን ካለው ሶስትነት ልምምዶች ጋር ኣገናኝተን ይዘንዋል፡፡ለዚህ ሃሳብህ ምን ይሆናል?ተባርከሃል ዘፍጥረት 1:26 እኛ…
-
ፍጥረት በፈቃዱ አልወደቀም በፈቃዱም አይድንም ከመንፈሳዊ ሞት የሚያድን እግዚአብሔር ብቻ ነው።
-
ከመንፈስም የተወለደ መንፈስ ነው።
ሻሎም ሻሎም፦https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=2068280126747141&id=100006955204646 ሻሎም ሻሎም May 11 at 7:25pm ” ከመንፈስም የተወለደ መንፈስ ነው።” (ዮሐ.3:6) *************************************** ” እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።” (ዘፍ.1:27) ብዙዎች ቤተ እምነቶች በኒቅያ ጉባኤ ውሳኔ መሠረት አጥራቸውን ከልለው “ለሽ ብለው ” ተኝተዋል ። ሌሎች አጥራቸውን ከአጠሩት በመውጣት በተረዱት ለየት ያለ አስተምህሮት ሕዝቡን እስከተወሰ ይነዱትና እንደገና አስተምህሮታቸው…