-
የሰው ልጅ በሚገለጥበት ቀን እንዲሁ ይሆናል።….
የሰው ልጅ #በሚገለጥበት ቀን እንዲሁ ይሆናል።የሉቃስ ወንጌል 17:30 Luke 17:30 Even thus shall it be in the day when the Son of man is #revealed. የሉቃስ ወንጌል 17:37 መልሰውም፦ ጌታ ሆይ፥ ወዴት ነው? አሉት። እርሱም፦ ሥጋ[አካሉ፤ #የክርስቶስ#አካል፤ቃሉ: መንፈሳዊ ምግቡ] ወዳለበት በዚያ አሞራዎች[#ንስሮች፤ ንስር ጻድቃን] ይሰበሰባሉ አላቸው። Luke 17:37 And they answered and said unto him,…
-
እውነቱን ልወቀው ካልክ ሉስ ኢፈር የትርጉም ስተት ቢኖርብርትም ብርሃን ተሸካሚ ነበረ። የእ/ር ብርሃን ተሸካሚ የወደቀው ሰው ነበር።
Discussion Quotes:Binyam TA አምላክ ይቅር አለኝ ፡ አስተውል/ይ። እውነትን በፍቅር ብቻ መግለጹ አይሻልም? በመንፈሳዊ ውኃው እስከ ቍርጭምጭሚትህ ደረሶ የምትንቦጫረቅባት የጴንጤቆስጤ ቡጭርቂት በመንፈሳዊ ባህሩ የምትዋኝ ያህል በከንቱ እራአስህን አትቆልል። ገና ውኃው እስከ ወገብ ደረሰ አልደረሰም ከአዳም የወኔው ድካም ንቃና ተረጋጋ ወደ መንፈስም ብርታት ዘወር በል:: መንፈስ ወደ እውነት ሁሉ ሊመራህ ወደዋልና ለአብያተክርስቲያን የሚለውን ሰምተህ ድል ንሳ።…
-
ስጋዊው አእምሮ የሰውን እንጂ የእ/ርን የማያስብ ሰይጣን ነው። የክርስቶስ ጠላት ነው
Discussion Quotes: Binyam TA ስጋዊው አእምሮ የሰውን እንጂ የእ/ርን የማያስብ ሰይጣን ነው። የክርስቶስ ጠላት ነው the carnal mind is enmity against God ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ መጀመሪያ የገደለው ነፍስ በመፅሃፍ ቅዱስ ወንድሙን አቤልን ነበር። ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ ማትዮስ16:23 እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን። ወደ ኋላዬ ሂድ፥ አ-ን-ተ ሰ-ይ-ጣ-ን፤ የ-ሰ-ው-ን እንጂ የ-እ-ግ-ዚ-አ-ብ-ሔ-ር-ን አ-ታ-ስ-ብ-ም-ና…
-
ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፦ እኔ፦ #አማልክት ናችሁ አልሁ ተብሎ በሕጋችሁ የተጻፈ አይደለምን?
Discussion Quotes: ሰላምወንድም Abraham Abrish Shalom የዮሐንስ ወንጌል 10፥34 ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፦ እኔ፦ #አማልክት ናችሁ አልሁ ተብሎ በሕጋችሁ የተጻፈ አይደለምን? 10፥35 መጽሐፉ ሊሻር አይቻልምና እነዚያን የእግዚአብሔር ቃል የመጣላቸውን #አማልክት ካላቸው፥ አሁን ቃል መጣልን ብቻ ሳይሆን ከሚጠፋው ሳይሆን ከማይጠፋው የእግዚአብሔር ቃል ዘር ተወልደናል፥ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር የተወለድን የየእግዚአብሔር ዘር ነን። የዮሐንስ…
-
ስማ/ሚ!የዘልአለም ፍርድ ስትል/ይ የዘመናት ፍርድ ማለትህ/ሽ ነውን?
-
Just What Do You Mean… God is Love? J Preston Eby
-
The Son of Man By J. Preston Eby
-
ጥያቄ? እና መልስ፤ ገሃነምና የዘላለም ፍርድ አለ ወይስ የለም ነው?
-
መያዣ፡ ቀብድ earnest
-
COMING WITH CLOUDS J. Preston Eby