እውነቱን ልወቀው ካልክ ሉስ ኢፈር የትርጉም ስተት ቢኖርብርትም ብርሃን ተሸካሚ ነበረ። የእ/ር ብርሃን ተሸካሚ የወደቀው ሰው ነበር።


Discussion Quotes:Binyam TA አምላክ ይቅር አለኝ ፡ አስተውል/ይ። እውነትን በፍቅር ብቻ መግለጹ አይሻልም? በመንፈሳዊ ውኃው እስከ ቍርጭምጭሚትህ ደረሶ የምትንቦጫረቅባት የጴንጤቆስጤ ቡጭርቂት በመንፈሳዊ ባህሩ የምትዋኝ ያህል በከንቱ እራአስህን አትቆልል። ገና ውኃው እስከ ወገብ ደረሰ አልደረሰም ከአዳም የወኔው ድካም ንቃና ተረጋጋ ወደ መንፈስም ብርታት ዘወር በል:: መንፈስ ወደ እውነት ሁሉ ሊመራህ ወደዋልና ለአብያተክርስቲያን የሚለውን ሰምተህ ድል ንሳ። መንፈሳዊ እረግረጉና እቋሪው ውኃ ግን ጨው እንደ ሆነ ይኖራል እንጂ አይፈወስም። እንዳትታበይና ዋጋ እንዳትጨምር እንጂ በእውቀት አትቅናም እንጂ ለእግዚአብሔር እንድትቀና እንመሰከርላንና።መንፈሳዊ ውኃው ጥልቅ ነው፥ የሚዋኝበትም ውኃ ባህር ነው። የእ/ር መንፈስ ወደ እውነት ሁሉ ካልመራህ ከውቂያኖስ ይልቅ ከሚጠልቀው እውቀቱና ማስተዋሉ በመንፈሱ ሳይሆን በሃይልና በብርታት በጭልፋ መጨለፍ ብቻ ከሆነ ያስታብያልና። በመጥሞና ለማንበብ ብትተጋ መልካም ነው።
እውነቱን ልወቀው ካልክ ሉስ ኢፈር የትርጉም ስተት ቢኖርብርትም ብርሃን ተሸካሚ ነበረ። የእ/ር ብርሃን ተሸካሚ የወደቀው ሰው ነበር። ክርስቶስ ለሰው ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን መሆኑ የአደባባይ ሚስጢር ነው። የዮሐንስ ወንጌል 1፡ 4, 9 በመጀመርያ ከእየሱስ በላይ ማወቅ ለአሳር ነው። እየሱስ “ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም ነፍሰ ገዳይ ነበረ። ካለ አለ ነው እሱ እውነት ነው አይዋሽ። ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም ትርጉሙ ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም ነው!
ላነሳከው ሃሳብ ለጥቅማችን የጥንት አባቶች መጽሃፍ ቅዱስ ትርጉሞች ላይ ሊቃውንት ያነጋገረ እንደሆነ ታስተውል ዘንድ ይህን አቀርብልሃለሁ። The Amplified Bible vs. Adam Clarke ( 1760–1762) Lucifer is NOT Satan. It is incorrectly translated passage.
Quote from the Adam Clarke Bible commentary. I wanted to pass it along in case you hadn’t seen it. It notes very clearly how incorrectly this passage has been translated.
Adam Clarke : Isa 14:12 “O Lucifer, son of the morning – The Versions in general agree in this translation, and render הילל (heilel) as signifying Lucifer, Φωσφωρος, the morning star, whether Jupiter or Venus; as these are both bringers of the morning light, or morning stars, annually in their turn. And although the context speaks explicitly concerning Nebuchadnezzar, yet this has been, I know not why, applied to the chief of the fallen angels, who is most incongruously denominated Lucifer, (the bringer of light!) an epithet as common to him as those of Satan and Devil. That the Holy Spirit by his prophets should call this arch-enemy of God and man the light-bringer, would be strange indeed. But the truth is, the text speaks nothing at all concerning Satan nor his fall, nor the occasion of that fall, which many divines have with great confidence deduced from this text. O how necessary it is to understand the literal meaning of Scripture, that preposterous comments may be prevented! Besides, I doubt much whether our translation be correct. הילל (heilel), which we translate Lucifer, comes from ילל (yalal), yell, howl, or shriek, and should be translated, “Howl, son of the morning;” and so the Syriac has understood it; and for this meaning Michaelis contends: see his reasons in Parkhurst, under הלל (halal).”
Tradition has taught over many years that Lucifer is Satan. This tradition, we are told,
comes out of two chapters . . . Ezekiel 28 and Isaiah 14
The Amplified Bible: has this interesting note concerning this
noted [LUCIFER] “Some students feel that the application of the
name Lucifer to Satan is erroneous, even though it is commonly
taught to that effect. Lucifer [THE LIGHT BRINGER] is the Latin
equivalent of the Greek word [phosphoros] which is used as a title
of Christ in II Peter 1:19Open in Logos Bible Software (if available) (…until the [DAY STAR] arise in your
hearts.) and corresponds to the name ]BRIGHT MORNING STAR]
in Rev. 22:16Open in Logos Bible Software (if available), which Jesus called Himself. The application of the
name Lucifer has only existed since the third century A.D., and is
based on the supposition that Luke 10:18 (I beheld Satan as
lightning fall from heaven) is an explanation of Isaiah 14:12
which authorities feel is not true.”

Discussion Quotes: Zena Teklehaimanot:መቼም እንግሊዝኛ እንደ ጥብቆ ካላጠረህ ይህን ማስተዋል አያቅትህም። ፡) Every plant, which my heavenly Father hath not planted, shall be rooted up. Yes I am rooting out, and pull down, and destroying, and throwing down, as the same time I am building, and planting. I have news flash for you, you are not able to resist the wisdom and the spirit by which I spike, b/c the words that I speak unto you I speak not of myself: but my Father.
God calls the WISDOM of this world STUPIDITY! “For the wisdom of this world is foolishness [Greek: stupidity] with God. For it is written, He takes the wise in their own craftiness” (I Cor. 3:19).
First, All Christendom five main groups: the Church of the East, Oriental Orthodoxy, Eastern Orthodoxy, Roman Catholicism, and Protestantism. assumes that God’s creation of humans malfunctioned — it did NOT!
Second, they assume that God is not responsible and does not take responsibility — He DOES!
One unscriptural assumption added to another unscriptural assumption does not equal a Bible Truth!
Do you know this Scripture. “For the creature [and/or creation itself] was MADE subject to VANITY NOT WILLINGLY, but by reason of Him #[that’s God] Who HATH #SUBJECTED the same in hope. Because the creature itself also shall be delivered from the BONDAGE OF CORRUPTION into the glorious liberty of the children of God. For we know that the #WHOLE CREATION groans and travails IN PAINuntil NOW” (Rom. 8:20-22)!
Wow brother ! Did you know that Scripture is in the holy Bible? Have you ever meditated at length on its meaning at all? This one Scripture does much damage to all Christian doctrine. From a strictly carnal-minded approach, this Scripture is devastating. Let’s see what these words entail from Strong’s GREEK DICTIONARY OF THE NEW TESTAMENT:
1: #VANITY: empty, profitless, vain, transientness [temporary], depravity [wickedness].2: #BONDAGE: slavery, subjection, subserviency.
3: #CORRUPTION: shrivel, wither, spoil, ruin, deprave, defile, destroy, decay, perish 4: #GROAN: moan, calamity, be in straits, murmur, grief, grudge, anguish.
5: #TRAVAIL: pangs, to pain together, travail as in birth. 6: #PAIN: anguish, toil for daily subsistence, starving.
The force of these verses in Rom. 8:20-22 is inescapable. It was the Lord God HIMSELF Who subjected the whole creation to vanity, and He didn’t ask anyone’s permission before He did it. And it is only God Himself Who will deliver the whole creation from the #bondage of #corruption, pain, and suffering. Make no mistake about it: #God is the #Creator of #evil, [ትንቢተ ኢሳይያስ 45፡7 ብርሃንን ሠራሁ፥ ጨለማውንም ፈጠርሁ ደኅንነትን እሠራለሁ፥ ክፋትንም እፈጥራለሁ፤ እነዚህን ሁሉ ያደረግሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ። Isa 45፡7 I form the light, and create darkness: I make peace, and create evil: I the Lord do all these things. ]and He takes full responsibility for the deliverance from the consequences of all the evils that have caused the creation to “groan and travail in PAIN until NOW” as Paul describes. God takes responsibility for the temporary failures of creation so that He can take all the credit and glory for its successes.
And most of the glory that God will receive is from the glory that He gives to all mankind.
It was not possible for #Satan NOT TO SIN — he was #created for the express purpose of being God’s #Adversary, and so, of course, he was a sinner “FROM THE #BEGINNING“!
It was not possible for Adam & Eve NOT TO SIN at all– they were #created for the express purpose of being molded into the “image of God;” and so of course, they had to eat of the forbidden tree of the knowledge of good & evil or they would have NEVER reached this first spiritual step in becoming #LIKE GOD (in His IMAGE,) a step of paramount DIVINE REQUISITE:
“And the LORD God said, Behold [consider, to perceive, to know, to understand], the man is BECOME AS ONE OF US [Hebrew for ‘God’ is elohiym which is the plural of elowahh, hence ‘us’], TO KNOW GOOD AND EVIL…”(Gen. 3:22).
Knowing “good & evil” is one of the most essential requisites in being #formed in the image of God. To truly “know” both good and evil they HAD to partake of its source, which was the “TREE of the knowledge of good & evil,” which then DEMANDED that they SIN in order to obtain this “#knowledge.” NO OTHER TREE IN THE #GARDEN POSSESSED THIS NEEDED KNOWLEDGE!
And so it was the Father GOD, and none other than Him, Who intended from the #beginning that Satan & man SIN! That does not make God a sinner, for a sin is a “mistake,” a “missing of the mark,” a “falling short of the glory of God,” and God has NEVER MADE A MISTAKE OR FALLEN SHORT OF TOTAL PERFECTION! God knew what He was doing and how things would turn out BEFORE He created ANYTHING! “Declaring the end from the beginning…” (Isa. 46:10). Satan and man are “accountable” for their sins, because they sinned willingly from their heart, but God takes “responsibility” for their sins, and therefore had already provided them a Saviour BEFORE the foundation of the world: “But with the precious blood of Christ, as of a lamb without blemish and without spot: Who verily was FOREORDAINED #BEFORE THE #FOUNDATION OF THE #WORLD, but was manifested in these last times for you” (I Pet. 1:19-20).
“And all that dwell upon the earth shall worship him, whose names are not written in the book of life of the Lamb [Christ] slain from the #FOUNDATION OF THE #WORLD” (Rev. 13:8). Now did you understand the word God HIMSELF Who subjected the whole creation to vanity yet? ወደ ሮሜ ሰዎች 11:32 እግዚአብሔር ሁሉን ይምር ዘንድ ሁሉን በአለመታዘዝ ዘግቶታልና። Rom 11:32 For God hath concluded them all in unbelief, that he might have mercy upon all. Bini.

Discussion Quotes: Binyam TA፡ Zena Teklehaimanot ክፍል 1፡ በቅድሚያ ወንጌል’ ይህ ጥሩ ዜና ነው። ‘ወንጌል’ እውነትም መልካም ዜና ነው እንጂ ክፉ ዜና አይደለም። እናም ምንም መጥፎ ዜና የለበትም! በግሪኩ ‘ወንጌል’ የሚለው ቃል የተተረጉሞ የተፃፈው (በግሪክኛ ከ« evangel») ከሚለው ድብልቅ ቃል ነው. (‘eu’ – good, መልካም ወይም ጥሩ, እና ‘angelion’ – message መልዕክት) ስለዚህ ወንጌል ማለት መልካም ዜና ነው። ወንጌሉም የመዳናችን የምስራች መስማታችን ነው። ኤፌ1:13 እናንተም ደግሞ የእውነትን ቃል ይከውም የመዳናችሁን ወንጌል ሰምታችሃል።ፍጥረት በፈቃዱ አልወደቀም በፈቃዱም አይድንም ከመንፈሳዊ ሞት የሚያድን እግዚአብሔር ብቻ ነው። ፍጥረት ለከንቱነት ተገዝቶአልና፥ በተስፋ እግዚአብሔር ስላስገዛው ነው እንጂ በራሱ ፈቃድ ወዶ አይደለም፤ እግዚአብሔር ሁሉን ይምር ዘንድ ሁሉን ለእግዚአብሔር ባለመታዘዝ ሚስጥር ዘግቶታልና።
አሁን ተስፋው ፍጥረት ራሱ ከጥፋት ባርነት ነፃ ወጥቶ ለእግዚአብሔር ልጆች ወደሚሆን ክብር ነፃነት እንዲደርስ ነው። ለዚህም ፍጥረት ሁሉ እስከ አሁን ድረስ አብሮ በመቃተትና በምጥ መኖሩን እናውቃለንና።ከሰው ነፃ ፈቃድ የተነሳ እ/ር ሁሉን ማዳን አይችልም የሚለው ሃሳብ ከእ/ር አቅም ጋር ሲነፃፀር ኢምንት ነው የሚጋጭም ነው። እ/ር ለሰው ፈቃድ ጌታዋ መሆኑን በየዘመናቱየነገስታትን የህዝብን ልብ እንደወንዝ ወዳሻው ሲመራው ሃይሉን አሳይተዋል። በነፈርሆን ልብ ላይ ፡ በነሊድያ ልብ ላይ፤ በናቡክደኖፆር ልብ ላይ በሌሎችም የሰረው መንፈሳዊ ትያትር ልኡል ወይም ፈጽሞ የበላይ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ ነው።
መጽሐፍ ቅዱስን በፊት ካስተማሩን ተቃራኒውን እንደ ሚናገር ሳውቅ እኔም ደንግጫለሁ። ቃሉን እንደ ልበ ሰፊዎቹ የቤርያ ሰዎች መመርመር አለብን። ከእ/ር የሆነ የእ/ርን ቃል ይሰማልና። ትንቢተ ኤርምያስ 10/23 አቤቱ፥ የሰው መንገድ ከራሱ እንዳይደለ አውቃለሁ፥ አካሄዱንም ለማቅናት ከሚራመድ ሰው አይደለም። Jer 10/23 O Lord, I know that the way of man is not in himself: it is not in man that walketh to direct his steps. መቼም የእ/ር ቃል ከመጣ መጣ ነው። ዳዊት ቃል ከመጣለት ቡሃላ ወዶ አይደለም “ከአስተማሪዎቼ ይልቅ አስተዋይ አደረከኝ” ለመታበይ ሳይሆን የሰውና የእ/ር ሃሳብ ሰማይ ከምድር ርቆ በማግኘቱ ነው ።በቀድሞ መረዳት በገባቸው አቅም ለደከሙልን አስተማሪዎች ጌታ ይባርካቸው ሆኖም ስለ ሰው ነፃ ፈቃድ ሃያልነት ፈቃዱ ለደህንነቱ እንቅፋት እንደሆነ በዚህም ከእ/ር ምህረትን ሳያገኝ ለዘልአለም በሲኦል በስቃይ እንደ ሚቀቀል ሲሰበክብን መኖሩ አይካድም እውነቱ ግን ሰው በጊዚያዊ ባለው በምድራዊ ኑሮው በጥቃቅን ነገሮች ላይ እ/ር ፈቅዶ ባስቀመጠው ሁኔታ ዛቢያ ተጽኖ ስር የፈቃዱን ውስን ምላሽ ብሎም ውስን ስልጣን አለው እንጂ በእ/ር የዘልአለም እቅድ ላይ ግን የሰው ፈቃዱ የበላይ አይደለም። እ/ር እኮ እ/ር ነው።“ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2/13 ስለ በጎ ፈቃዱ መፈለግንም ማድረግንም በእናንተ የሚሠራ እግዚአብሔር ነውና። Phil 2/13 For it is God which worketh in you both to will and to do of his good pleasure.” በጎ የተባለው ያሰበው የፈቃዱም ምስጥር ደግሞ ነግሮናል እ/ር አሰበ ማለት ደግም ሆነ ማለት ነው። “ኤፌ1/9 በክርስቶስ ለማድረግ እንደ ወደደ እንደ አሳቡ፥ የፈቃዱን ምሥጢር አስታውቆናልና፤10 በዘመን ፍጻሜ ይደረግ ዘንድ ያለው አሳቡም በሰማይና በምድር ያለውን ሁሉ በክርስቶስ ለመጠቅለል ነው።”
ይህን እንመልከት “ወደ ሮሜ ሰዎች 9/16 እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ። Rom 9/16 So then it is not of him that willeth, nor of him that runneth, but of God that sheweth mercy.” እንግዲህ ምሕረት ለወደደ willeth ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚ ምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ። but of God that sheweth mercy.” እንዴ ምንድ ነው ነገሩ እ/ር ከፈቃዳቸው ውጪ ሰዎችን ሊያድን ይችላል? ሊነሳብን ይችላል። መልሱ አይደለም ነው። እንደዛ ማድረግ አያስፈልገውም። ሰው ሁሉ እ/ር እራሱን ሲገልጥለት መቶ በመቶ ፈቃደኛ ይሆናልና። መንፈሳዊ እውርነቱ ሲበራ ወይም የዶንቆሮው ጆሮ ሲከፈት ለሙታንም ህይወትን ሲሰጠው ለከንቱነት የተገዛው ተፈጥራዊው ማንነት ፋንታ መንፈሳዊ አእምሮ ሲሰጠው ሲመለስለት ሁሉ የሰማይ አምላክን ያመሰግናል።
ክፍል 2፡ ሓዋርያው ጳውሎስ ከሃጥያተኞች ሁሉ ዋንኛ የምሆን እኔን የማረው አቅሙን ለማሳየት ምሳሌውን ለማሳየት ነው አላለንምን? ጌታ ፈቃዱን ሳይጠይቅ በታቅ ብርሃን፡ ጳውሎስ ላይ አልወደቀብትምን ታድያ ምንም እንካ ሳኦል[ጳውሎስ] ከሃጥያተኞች ሁሉ ዋንኛ ቢሆንም ጌታን ተቀበል ብሎ ፈቃዱን ጠየቀውን? ትእይንቱን እናስተውል እ/ር እራሱን ሲገልጥለት ሃጥያተኛው ሳኦል[ጳውሎስ] መቶ በመቶ ፈቃደኛ ሆኖ እያለቀሰ “ጌታ ሆይ ምን አደርግ ዘንድ ትወዳለህ!!!” በቃ ፍጥረትም እዲሁ ነው እ/ር እራሱን ሲገልጥለት መቶ በመቶ ፈቃደኛ ይሆናል። ማወቅ ያለብን የእ/ር ታላቅ አሰራር መካከል “ጌታ ጌታየን ሁሉን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው” ማለትም ከእግሩ ስር የሚያመለክተው ሁሉን ከስልጣኑ ስር እስኪ ያደርግለት ድረስ ማለት ነው የሁሉ ትርጉም ደግሞ ሁሉ ነው።
“1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12/3 ….በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር፦ ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ። 1Cor 12/3 ….that no man can say that Jesus is the Lord, but by the Holy Ghost” እናስተውል በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር፦ ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቆናል አሁን ጠላቶቹ የሆኑት አድስዋቸው ከክርስቶስ ስልጣን ስር ሲጠቀለሉ ሁሉም በመንፈስ ቅዱስ ሆነው ኢየሱስ ጌታ ነው እያሉ ለበጉ ክብርን ተንበርክከው ይሰጣሉ። “የዮሐንስ ራእይ 5/13 በሰማይና በምድርም ከምድርም በታች በባሕርም ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ በእነርሱም ውስጥ ያለ ሁሉ፦ በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን ሲሉ ሰማሁ። Rev 5/13 And every creature which is in heaven, and on the earth, and under the earth, and such as are in the sea, and all that are in them, heard I saying, Blessing, and honour, and glory, and power, be unto him that sitteth upon the throne, and unto the Lamb for ever and ever.” እንግዲህ የመጨረሻው ጠላይ ሞት ከነ መውጊያው ከሃጥያት ጭምር ሲደመሰስ እ/ርም እራሱን ለፍጡራኑ ሲገልጥለት መቶ በመቶ ፈቃደኛ ሆኖ እያለቀሰ በሰማይና በምድርም ከምድርም በታች በባሕርም ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ በእነርሱም ውስጥ ያለ ሁሉ፦ በመንፈስ ቅዱስም ሆነው በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን ይላሉ።። አሜን! ወንድም ቢኒ።

  • http://stream.zenolive.com/u3ebzsedgceuv
  • ወንጌል ራድዮ በወንድም ቢያንም Bro. Bini TRUTH IN LOVE, RECONCILIATION OF ALL MANKIND UNDERSTANDING AND BEYOND
  • RECONCILIATION
  • https://stream-153.zeno.fm/umhzr6hq7yzuv?zs=oRSj43vJRBK7sKie97UJlg
  • Glorious Harvest Worship Radio
  • Pentecostal
  • https://stream-152.zeno.fm/wsat39ewmd0uv?zs=Em3pukmTTbelFhx1TL3lTg
  • Wongel FM The Cloud of Glory International Church and Prayer Center (CGIC)
  • Pentecostal
  • http://stream.zenolive.com/gpsmxgas3vduv
  • ህያው ተስፋ ራድዮ Hiyaw Tesfa Radio
  • Pentecostal
  • https://stream-162.zeno.fm/pfaho9uockwuv?zs=Aahd31R7T86lNKGGJUJbZQ
  • Orthodox Radio Ethiopian Orthodox Church Mezmur
  • Ethiopian Orthodox Radio
  • https://stream-152.zeno.fm/xbpzacbw298uv?zs=CC35I_UPS6WxAa7xMo7ArA
  • Bete Meskel Ethiopian Orthodox
  • Ethiopian Orthodox Radio
  • https://stream-151.zeno.fm/qt90skpqp0hvv?zs=MWJISXawTyWTYWk8M2NR5w&aw_0_req_lsid=0ccd358e002df8f6b4c02dc73f5596cc
  • Birhan Gospel Radio
  • Pentecostal
  • https://stream-153.zeno.fm/074mnuw3sfeuv?zs=HAJmne4CTamoHCdyYE-irg
  • Yenigat Kokeb
  • Pentecostal
  • https://stream-152.zeno.fm/q6zt1xhvcd5tv?zs=sBLthcwlSbaiBEsYZ3yBaw&aw_0_req_lsid=0ccd358e002df8f6b4c02dc73f5596cc
  • Heaven Radio-Medan Radio በአዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ውስጥ ሜዳን ሬዲዮ እ.ኤ.አ. ከ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ አየር ላይ ነበር ፡፡
  • Pentecostal
  • https://stream-153.zeno.fm/7x9ztyvaqxhvv?zs=4lJgENOLTgSasoQNoGylfA
  • Berhan Protestant mezmur ድንቅ የአምልኮ መዝሙሮች Amazing Worship songs
  • Pentecostal
  • http://stream-149.zeno.fm/k1yczycy49duv?zs=cQyBKF5CSxWQ2edXJhSUiA&_=1
  • Kingdom Resources Radio
  • RECONCILIATION
  • https://stream-153.zeno.fm/ogarxmw0gm7uv?zs=SKZ3MkSnQIGJPNRScd6xgw&aw_0_req_lsid=3bb4bc98aeab911e46be71b281542fb0
  • Christ our pass over international church
  • Pentecostal
  • https://stream-151.zeno.fm/bbnz36ojnrktv?zs=C3yJLoPvTmKMXSSZ_aFbuw&aw_0_req_lsid=3bb4bc98aeab911e46be71b281542fb0
  • የፀጋ ድምፅ ራድዮ Christian teaching,prayer,worship song....
  • Pentecostal
  • https://stream-150.zeno.fm/1zkgshv99e9uv?zs=G10XtIGRR9iYWQ0GEBITRA&aw_0_req_lsid=af514e8404312f69a7e6630a4157e1f0
  • Good News for Nation (GNN) የምስራች አገልግሎት
  • Pentecostal