-
ያህዌ ኢየሱስ መሆኑ በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ በጥቂቱ። ክፍል ሁለት
-
‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ብርታቴና ዝማሬዬ ነው፤ ድነቴም[ደህንነቴም yashua: እያሱ በእብራይስጥ እየሱስ በግሪክ] ሆነልኝ
ከውይይት የተጠቀሰ፣ Bizuneh Bekele የዮሐንስ ወንጌል 5:39 እናንተ በመጻሕፍት የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ይመስላችኋልና እነርሱን ትመረምራላችሁ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤ የዮሐንስ ወንጌል 7:15 አይሁድም፦ ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር። ጌታ እንዳለው ከሙሴ ዘንድ ስለሱ ተጽፈዋል እስቲ ይህን የሚደንቅ ምጢር እንመልከት። ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ብርታቴና ዝማሬዬ ነው፤ ድነቴም[ደህንነቴም yashua: እያሱ በእብራይስጥ እየሱስ…
-
ከመንፈሳዊው እይታ አንፃር ካየነው ዘላለም ጅማሪም ፍፃሜም የለውም ብቸኛው ዘልአለምን ሊገልፀው ና እኩሌታ ገላጭ ሊሆን የሚችል ሀይል እራሱ እግዚአብሔር ብቻ ነው።
-
አንድ አካልና #አንድ መንፈስ አለ።
-
መርሳት የሌለብን በልጅነት ክብር መግዛት በዘመናት የተወሰነ የእ/ር አጀንዳ ነው ልጅነት በአባትነት ይጠቀለላልና።
-
ጥያቄ/ መልስ መርጠህ ምርጫ ነፃ ፈቃድ ወዘተ… ስጋዊው አእምሮ የሚፅናናበት የአሸዋ ቤቱ ነው። እግዚአብሔር ሁሉን በአለመታዘዝ ዘግቶታል ሲል ምን ማለት ነው የዘጋው ሀጥያተኛው ነውን። ልኡሉ ማነው?
-
በቡልይ ኪዳን[ከኦሪት ዘፍጥረ እስከ ትንቢተ ሚልክያስ] “(የአብን …#ድምፁንም #ከቶ #አልሰማችሁም፥ #መልኩንም #አላያችሁም፤ ዮሐንስ 5:37)”
-
የደም ስርየት ሳይካሄድ በፊት እነዚህ የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም እንዴት ተባለ።
-
የተዋጀነው ከአንድ ማንነት ወደ ሌላ ማንነት ነው።
-
መንፈስ ግን አንድ ነው፤ ….. አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው።