እውነተኛ ሚዛንና ሐሰተኛ ሚዛን A just and False balance [ይድረስ ለማህበራዊ ሚድያ ሚዛናቸው አንካሳ ለሆነባቸው ኀጥኡን የሚያጸድቅና በጻድቁ ላይ ለሚፈርዱ እቡያን፥] በወንድም ቢኒ።
ፌስ ቡክ ላይ ኮመንቶችን ለማየት ምሱሉን ጠቅ ያድርጉ።
Prov 17:26 Also to punish the just is not good, nor to strike princes for equity.
መጽሐፈ ምሳሌ 20:23 ሁለት ዓይነት #ሚዛን በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ነው፥ ሐሰተኛ #ሚዛንም መልካም አይደለም።
Prov 20:23 Divers #weights are an abomination unto the Lord; and a false #balance is not good.
መዝሙረ ዳዊት 62:9 ነገር ግን የሰው ልጆች ከንቱ ናቸው፥ የሰው ልጆችም ሐሰተኞች ናቸው፤ #በሚዛንም ይበድላሉ፥ እነርሱስ በፍጹም ከንቱ ናቸው።
Ps 62:9 Surely men of low degree are vanity, and men of high degree are a lie: to be laid in the #balance, they are altogether lighter than vanity
መጽሐፈ ምሳሌ 11:1 አባይ ሚዛን በእግዚአብሔር ፊት አስጸያፊ ነው፤ እውነተኛ #ሚዛን ግን ደስ ያሰኘዋል።
Prov 11:1 A false #balance is abomination to the Lord: but a just weight is his delight.
መጽሐፈ ምሳሌ 17:15 ኀጥኡን የሚያጸድቅና በጻድቁ ላይ የሚፈርድ፥ ሁለቱ በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊዎች ናቸው።
Prov 17:15 He that justifieth the wicked, and he that condemneth the just, even they both are abomination to the Lord.
መጽሐፈ ምሳሌ 17:26 ጻድቅን መቅጣት፥ ጨዋ ሰውንም በጻድቅነቱ መምታት መልካም አይደለም።
መጽሐፈ ምሳሌ 16:11 እውነተኛ #ሚዛንና መመዘኛ የእግዚአብሔር ናቸው፤ የከረጢት መመዘኛዎች ሁሉ የእርሱ ሥራ ናቸው። Prov 16:11 A just #weight and #balance are the Lord’s: all the weights of the bag are his work.
መጽሐፈ ምሳሌ 20:10 ሁለት ዓይነት ሚዛንና ሁለት ዓይነት መስፈሪያ፥ ሁለቱ በእግዚአብሔር ፊት ርኩሳን ናቸው።
Prov 20:10 Divers #weights, and divers measures, both of them are alike abomination to the Lord.
ትንቢተ ኢሳይያስ 40፥12 ውኆችን በእፍኙ የሰፈረ፥ ሰማይንም በስንዝር የለካ፥ የምድርንም አፈር በመስፈሪያ ሰብስቦ የያዘ፥ ተራሮችን በሚዛን ኮረብቶችንም #በሚዛኖች የመዘነ ማን ነው?
Isa 40:12 Who hath measured the waters in the hollow of his hand, and meted out heaven with the span, and comprehended the dust of the earth in a measure, and weighed the mountains in scales, and the hills in a #balance?
ትንቢተ ኢሳይያስ 40፥15 እነሆ፥ አሕዛብ በገንቦ እንዳለች ጠብታ ናቸው፥ #በሚዛንም እንዳለ ትንሽ ትቢያ ተቈጥረዋል፤ እነሆ፥ ደሴቶችን እንደ ቀላል ነገር ያነሣል።
Isa 40:15 Behold, the nations are as a drop of a bucket, and are counted as the small dust of the #balance: behold, he taketh up the isles as a very little thing.
ትንቢተ ሕዝቅኤል 4:16 ደግሞም እንዲህ አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ የኢየሩሳሌምን እንጀራ በትር እሰብራለሁ፥ እየፈሩም እንጀራን #በሚዛን ይበላሉ፥ እየደነገጡም ውኃን በልክ ይጠጣሉ፤
Ezek 4:16 Moreover he said unto me, Son of man, behold, I will break the staff of bread in Jerusalem: and they shall eat bread by #weight, and with care; and they shall drink water by #measure, and with astonishment:
ትንቢተ ሕዝቅኤል 45:10 እውነተኛ #ሚዛን እውነተኛም የኢፍ መስፈሪያ እውነተኛውም የባዶስ መስፈሪያ ይሁንላችሁ።
Ezek 45:10 Ye shall have just #balances, and a just ephah, and a just bath.
ትንቢተ ዳንኤል 5:27 ቴቄል ማለት፥ #በሚዛን ተመዘንህ፥ ቀልለህም ተገኘህ ማለት ነው።
Dan 5:27 TEKEL; Thou art #weighed in the #balances, and art found wanting.
ትንቢተ ሆሴዕ 12:8 ከከነዓን ወገን ነው፤ በእጁ የተንኰል ሚዛን አለ፥ ሽንገላንም ይወድዳል።
Hos 12:7 He is a merchant, the balances of deceit are in his hand: he loveth to oppress.
ትንቢተ ሚክያስ 6:11 በአባይ ሚዛንና በከረጢት ባለ በተንኰል መመዘኛ ንጹሕ እሆናለሁን?
Mic 6:11 Shall I count them pure with the wicked balances, and with the bag of deceitful weights?
መጽሐፈ ምሳሌ 16:11 እውነተኛ #ሚዛንና መመዘኛ የእግዚአብሔር ናቸው፤ የከረጢት መመዘኛዎች ሁሉ የእርሱ ሥራ ናቸው። Prov 16:11 A just #weight and #balance are the Lord’s: all the weights of the bag are his work.
መጽሐፈ ምሳሌ 20:10 ሁለት ዓይነት ሚዛንና ሁለት ዓይነት መስፈሪያ፥ ሁለቱ በእግዚአብሔር ፊት ርኩሳን ናቸው።
Prov 20:10 Divers #weights, and divers measures, both of them are alike abomination to the Lord.
