
ወቸ ጉድ! የእግዚአብሔር ዘሮች ! ‘እግዚአብሔር #መንፈስ ነው፤ .” ዮሐንስ 4:24” “… #ከመንፈስ የተወለደም #መንፈስ ነው። “ “ዮሐንስ 3:6 “…#ለመናፍስት አባት አብልጠን በመገዛት በሕይወት እንኖራለን ‘ ዕብራውያን 12:9’ነፋስ ወደሚወደው ይነፍሳል፤ ድምፁንም ትሰማለህ፤ ነገር ግን ከየት እንደ መጣ፣ ወዴት እንደሚሄድም አታውቅም፤ #ከመንፈስም #የተወለደ ሁሉ #እንደዚሁ ነው።” ‘ዮሐንስ 3:8,12 ወደ ሮሜ ሰዎች 8/6 ስለ #መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው። ወደ ሮሜ ሰዎች 8/14 በእግዚአብሔር #መንፈስ የሚመሩ ሁሉ እነዚህ #የእግዚአብሔር #ልጆች ናቸውና። 1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 1/23 ዳግመኛ #የተወለዳችሁት #ከሚጠፋ #ዘር አይደለም፥ #በሕያውና #ለዘላለም በሚኖር #በእግዚአብሔር #ቃል #ከማይጠፋ #ዘር ነው እንጂ። የዮሐንስ ወንጌል 1/1 #ቃልም #እግዚአብሔር ነበረ። 14#ቃልም #ሥጋ #ሆነ፤ ቃልም ሥጋ ሆነ አሁንስ ምን እየሆነ ነው? #ቃልም #ሥጋ #እየሆነ #ነው:: ሆነ! ሆነ! እግዚአብሔር ይውረሳቹህ! እግዚአብሔር ይብዛላችሁ!
