
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦ #ምሥጢሩም #የሚጠበቀው #ክብር #ክርስቶስ #በእናንተ #ውስጥ #መሆኑ #ነው። ትክክልኛው ትርጉም መሆን ያለበት “ለእነርሱም እግዚአብሔር በአሕዛብ ዘንድ ያለው የዚህ ምሥጢር ክብር ባለ ጠግነት ምን እንደ ሆነ ሊያስታውቅ ወደደ፥ #ምሥጢሩም #የሚጠበቀው [Greek: Expectation, expected, or confidence:–faith, hope ] #ክብር #ክርስቶስ #በእናንተ #ውስጥ #መሆኑ #ነው።”ወደ ቆላስይስ ሰዎች 1፡2727. JMT: COLOSSIANS 1፡27 To whom God wills (purposed; intends) to make known by intimate experience, what [are] the riches of the glory of this Secret (or: the wealth which has it source in this sacred mystery’s manifestation which calls forth praise) within the multitudes (among the nations; in the Gentiles; among the swarms of ethnic groups), which is (exists being) #Christ #within you folks, #the #expectation of the #glory (or: #Christ, which #continuously #exists #within you [is] the hope of the manifestation which calls forth praise), ወንድም ቢኒ።