Discussion Quotes: ሰይጣን በመጀመርያው የመላእክት አለቃ ሳይሆን ሰይጣን ሆኖ በእ/ር የተፈጠረ ነው።


Discussion Quotes: ጵኒኤል ጵኒኤል: ሰይጣን በመጀመርያው የመላእክት አለቃ ሳይሆን ሰይጣን ሆኖ በእ/ር የተፈጠረ ነው። Dear brother/ sister I’m afraid we have all learned the hard way, what the most people have no interest in the # spiritual Truths of God #WHATSOEVER.  They love to play church and religion, but no love to the spiritual truths of God. There has to have been a good reason for the man of God Peter to admonish: 1Pe 3:15 But sanctify the Lord God in your hearts: and be ready always to give an answer to every man THAT #ASKS Y-O-U a reason of the hope that is in you with meekness and fear: I think he give us a piece of wisdom can be used as a key: only give an answer to those who ask YOU, or are definitely interested.

ከሁሉ አስቀድሞ መንፈሳዊውን እይታ እናገኝ ዘንድ ጌታ በምሳሌ እንደሚናገር ማስተዋሉ በረከት ነው። የማቴዎስ ወንጌል 13:34-35 ኢየሱስም …..#በምሳሌ አፌን እከፍታለሁ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ #የተሰወረውንም #እናገራለሁ የተባለው ይፈጸም ዘንድ #ያለ #ምሳሌ #አልተናገራቸውም።

Matt 13:34 All these things spake Jesus unto the multitude #in #parables; and without a #parable spake he not unto them: 35 That it might be fulfilled which was spoken by the prophet, saying, I will open my mouth in #parables; I will utter things which have been #kept #secret #from the #foundation of the #world.

Is Lord Jesus truth to you? If he is, He side: “The words that I speak unto you, they are #spirit and they are #life. “Lord Jesus, and one more truth from Bro.Paul  : “The letter killeth, but the Spirit giveth life.” የዮሐንስ ወንጌል 6:63 …. እኔ የነገርኋችሁ ቃል #መንፈስ ነው #ሕይወትም ነው። ባነሳከው ሀሳብ ላይ ብዙ ማብራርያ ልነግርህ እችላለሁ የሚጠቅምህ ግን እይታህ በእ/ር ቃል መስተካከሉ ነው። ሁላችንም እንደምናውቀው ለተፈጥራዊ ሰው ሁሉ ነገር ተፈጥራዊ ነው። በአንፃሩ ለመንፈሳዊ ሰው ሁሉ ነገር መንፈሳዊ ነው። እየሱስ መንፈሳዊ እይታ ነበረው፤ አንተስ/ቺስ ?

“እ/ር መንፈስ ነው። ዮሃ 4/24” መንፈሳዊውን ነገር ለቁሳዊው አለም ለማስረዳት በአካላዊ ቋንቋ መስሎ ያስረዳናል። የብዙ አማኞች ችግር ይሄ ነው። ለዚህም ነው በመንፈስ መገለጥ እንድንረዳቸው በተምሳሌነት የተጠቀመባቸው ምልክቶች፣ SYMBOLS ቀጥታ ከመተርጎም የመጡ ብዙ ችግሮች የተከሰቱት። መጽሐፍ ቅዱስ መንፈሳዊ መጽሐፍ ነው።

You need spiritual and divine perspective, grasp the Spirit of the Word before you understand spiritual things like if Satan represents our carnal mind or the beast within or beastly nature Ps 73:22: Ps. 49:12, 20: Titus 1:12-13: II Pet. 2:12: Jude 10: Ecclesiastes 3:18, the man of sin 2Thess 2:3, the son of perdition? Or the evil imaginations we continuously casting down, and every high thing comes from that Satanic nature exalteth itself against the knowledge of God, and bringing into captivity #every #thought to the obedience of Christ,  Once you understand the principle the Lords word they are #spirit and they are #life, then all of the Scriptures will take care of themselves. Only then you able to stand upon the sand of the sea, n see the beast within, the man of sin, the son of perdition, and Satan the devil who DECEIVED all of us off course in us not outside in the sky!

According to the Christian world fairy tale, Satan created himself to evil power. Once Upon a time He was supposedly a perfect archangel and then CHANGED or transforms himself INTO A DEVIL. Is this biblically or scripturally true? Who created the SERPENT or Satan? God “#made” this serpent “Now the SERPENT was more subtle than any beast of the field which the #LORD #GOD had #MADE…” (Gen. 3:1) God “#made” this serpent. እባብም እግዚአብሔር አምላክ #ከፈጠረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነበረ።” የዮሐንስ ራእይ 12:9 ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው፥ ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ …that #OLD #SERPENT, called #the #Devil, and #Satan, which deceives the whole world…” (Rev. 12:9).

Now pay attention to the word of the Lord what is he saying “And I will put enmity #between thee and the #woman, and #between #THY #SEED and her seed, it shall bruise thy head, and thou shalt bruise his heel” (Gen. 3:15).

This serpent that shall bruise the heel of Eve’s seed singular #seed Christ, is clearly Satan the Devil who also has #seed, “thy seed.” Jesus said, “You are of your father[Greek: 3962 pater pat-ayr’ parent] the Devil…?” (John 8:44). Satan the Devil has “seed”; he is a “father;” a father has children and followers of like nature. No literal snake a long limbless reptile ever produced a seed that bruised the heel of the Lord Jesus Christ. Snakes do not feed himself or “eat dust” but Satan dines on mankind “Be sober, be vigilant; because your adversary the devil, as a roaring lion, walketh about, seeking whom he may devour [Greek: (lit. or fig.) gulp entirely, swallow up] I Pet. 5:08). And he seeks to devour mankind believers or not who are “dust” of the earth (“…for dust thou art….” Gen. 3:19).

“ቶሎ መሆን የሚገባውን ነገር ለአገልጋዮቹ እንዲያሳይ፣ እግዚአብሔር ለእርሱ የሰጠው የኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ይህ ነው፤ ኢየሱስም መልአኩን ልኮ ለአገልጋዩ ለዮሐንስ #በምልክት ገለጠለት፤ ራእይ 1:1” JOV (Jusus opinonative versions ) You can’t see this as a physical entity “If I have told you EARTHLY things , and you believe not, how shall you believe, if I tell you of HEAVENLY [spiritual] things]?” (John 3:12) TRUTH.  Everything from the book of beginning Genesis or Origin to the book of The Revelation of Jesus Christ pertains to a higher SPIRITUAL reality meaning than the physical examples, parables, metaphors, allegories, stories and symbols in which they are written. Rev 1:1… and he sent and #signified[symbols] it. Did the Lord and Satan really talk using visual sound provides like human words with a human voice in some physical far away Milky Way Galaxy ? Does Scripture defines SPIRITUAL reality or literally Satan was physically walking to and fro in the physical earth or on the earthy nature of man? [1Cor 15፡47 The first man is of the earth, earthy:]

 This truth it seems cannot be understood by a single person indoctrinated with the evils of Christendom definition, Christians collectively.  The Church says that God NEVER INTENDED for Adam and Eve to eat the forbidden fruit. Oh really?  He absolutely “intended” for them to do so.

Brother Des Walter has so aptly written:  “The Tree of Life also in the midst of the garden, and the Tree of the knowledge of Good and Evil”. Gen. 2:8-9. Here are two trees which are said to be in the middle of the garden, that two trees were in the center of our being. One tree representing life, and the other representing death. These two trees are not external to us, but in the middle of the garden. Life and Death dwell right in the very center of our being. This is a very sobering thought. It seems to me that the Tree of Life represents the Lord Jesus Christ, of whom it is said, “In Him was Life and the Life was the light of men”. Jesus Himself said, “I am the Way the Truth and the Life”, in John 14:6. It is also record in I John 5:11-12, “This is the record, that God has given to us eternal life, and this Life is in His Son, He that hath the Son hath Life, and he that hath not the Son hath not Life”.

So in the very center of our being is this source of Life, available and within reach. However there is another tree in the middle of the garden of which God said, “The day you eat you will surely die”. Both these trees are located in the center of our being, however they are mutually exclusive. In other words, to eat of one tree will deny access to the other, so that it is not possible to eat a little from both trees. It is very obvious that only one tree can be the center of our life. Therefore the reason for these notes is to try and bring this figurative language and the truth it contains, into relevance to our daily lives. But before we proceed further we must understand something of the wonders of creation, and the purpose in the mind of the Creator. “.–end quote.

For your benefit I will add one more quotes from brother Ray: Just as God has provided food for mankind, He has also provided food for Satan. And just what kind of food does Satan dine on?  Satan dines on mankind. This is, of course a parable. That “serpent” in the garden was none other than

“And the Lord God said unto the serpent, Because you have done this, you are cursed above all cattle, and above every beast of the field; upon your belly shall you go, and DUST SHALL YOU EAT all the days of your life” (Gen. 3:14).

“…that OLD SERPENT, called the Devil, and Satan, which deceives the whole world…” (Rev. 12:9).

And this is the same serpent that “deceived” Eve.

Man is the “dust of the earth” upon which Satan dines: “The first man [Adam] is of the earth, earthy [dust]…” (I Cor. 15:47). Man IS ‘dust.’

“…for DUST you are, and unto DUST shall you return” (Gen. 3:19).

When God told the serpent devil Satan that he would eat DUST, He was telling him that he would eat MAN (adam). And this is exactly what Peter tells us in his epistle:

“Be sober, be vigilant; because your adversary the devil, as a roaring lion, walks about, seeking whom he may devour [Gk: swallow down/eat]” (I Pet. 5:08).

Satan dines and thrives on the meat of the “carnal [Greek: sarx; flesh] mind [which] is enmity [hostility/hatred] against God: for it is not subject to the [spiritual] law of God, neither indeed can be” (Rom. 08:7).

Satan does not seek to devour everyone for food; only those who are carnally [fleshly] minded represent a great steak dinner to him.

Human being  are made from the dust of the earth. The carnal mind is in the earth (people). Whether literal or only symbolic, the “tree of the knowledge of good and evil” was just that–both GOOD, and EVIL.  Of course it was “good for food:” it was the “tree of GOOD.” And why were they forbidden to eat of its fruit?  Because it was the “tree of EVIL.”  It was BOTH.  That’s what is so amazing about this tree–it was BOTH “good AND evil.” They could not eat of any other true to know good, as there was only ONE tree that had the knowledge of good.  But there’s a problem. To know “good” one also MUST PARTAKE OF EVIL.

“By HIS SPIRIT He hath garnished the heavens; his HAND has FORMED THE CROOKED SERPENT” (Job 26:13). God garnished the heavens by His SPIRIT, because they are a thing of great glory, beauty, and splendor. But the crooked SERPENT God formed by His “hand” — at ARM’S LENGTH. Thus indicating it was something necessary, but not of His HEART AND SPIRIT! Satan is called “the crooked serpent.” This word crooked comes from a Hebrew word that is not translated “crooked” anywhere else in the Bible. The word in Hebrew is bariach, and it means “a fugitive,” Strong’s #1281. And “fugitive” is from the Hebrew word nuwa, Strong’s #5128, among its several meanings are: “to [go] up and down,” and “to and fro,” and to “sift.” Remember that God names things according to what they are and what they do.” –end quote. ቢኒ

Binyam TA – Discussion Quotes: ጵኒኤል ጵኒኤል Dear brother/ sister ሰይጣን…

  • Binyam TA Binyam TA ክፍል፩: ልጆች አሁን አንድ ሉኡል እግዚአብሔር አባት እንዳለ እየተረዱ ነው። 2ኛ ተቃራኒ ኅይል ሰይጣን ምናምን የዳቪንቼ ንድፍ ስእል አምላኪዎች ምናብ ውስጥ የሚዋኙ ዘንድ ነው። ኅይል የአንድ እግዚአብሔር ነው። የእግዚአብሔር ልጆች ማንነታቸውን አውቀው በልጅነት ስልጣን በድል ህይወት እንዳይመላለሱ ካደረገው አንዱ የጠላት የሀሳብ የሰይጣን ገናና አርጎ በኅይል የመካብ መንፈሳዊ አረም የሆነ ትምህርት ነው። ይህ በመፅሐፍ ቅዱስ የሌለ የእ/ር ቃልን ከንቱ የሚያስቀረ የሀይማኖት ገናና ወግ ነው።
    እግዚአብሔር መልካም መልካሙን ብቻ የሚያደርግ ሰይጣን የተባለ ከእግዚአብሔር አፈንግጦ ክፉ ክፉ የሚያደርግ ተደርጎ ማሰብ በቴክኖን ጨቅላ ልጆች ዘንድ ነው በሂዮስ የበሰሉ ልጆች ዘንድ ሁሉን በሁሉ የሚሰራው አንድ አባት እግዚአብሔርን ያስተውላሉ። እግዚአብሔር በቀኙ አሰራር የብርሃን ፍሬ ዝርዝሮች ይሰራል የግራው(የእ/ር ፅልመተ ጎኑ the Dark Side of God) መአቱ ይገለጣል። እውነት የሆነውን ልናስብ ልንናገር ግድ ይለናል። ስጋዊው አእምሮ የሰውን እንጂ የእ/ርን የማያስብ ሰይጣን ነው። የክርስቶስ ጠላት ነው the Rom 8/7 carnal mind is enmity against God: እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ መጀመሪያ የገደለው ነፍስ በመፅሃፍ ቅዱስ ወንድሙን አቤልን ነበር። ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤
    ማትዮስ16:23 እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን። ወደ ኋላዬ ሂድ፥ አ-ን-ተ ሰ-ይ-ጣ-ን፤ የ-ሰ-ው-ን እንጂ የ-እ-ግ-ዚ-አ-ብ-ሔ-ር-ን አ-ታ-ስ-ብ-ም-ና ዕንቅፋት ሆነህብኛል አለው።የዮሐንስ ወንጌል 6:70 ኢየሱስም፦ እኔ እናንተን አሥራ ሁለታችሁን የመረጥኋችሁ አይደለምን? #ከእናንተም #አንዱ #ዲያብሎስ #ነው ብሎ መለሰላቸው። የዮሐንስ ወንጌል 13/27 ቍራሽም ከተቀበለ በኋላ ያን ጊዜ ሰይጣን #ገባበት[መተርጎም የነበረበት #ተነሳበት #arise ነው : ማንነት ነውና። ሊቃውንቱ እይታቸው ተፈጥራዊ ነውና ሰይትጣን እንደሚመስላቸው ገባበት እያሉ ተርጉመውታል] እንግዲህ ኢየሱስ፦ የምታደርገውን ቶሎ ብለህ አድርግ አለው። GREEK 1525 eiserchomai ice-er’-khom-ahee- arise
    ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
    ይህ ሰዮጣን በየአንዳንድሽ ሲነሳ ያስተዋለ እውነተኛ ማነው? ” #የሰውንም_አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ #የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥” (2ቆሮ.10:5)
    የዮሐንስ ወንጌል 8/44 እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ። እርሱ #ከ፟-መ-ጀ-መ-ሪ-ያ ነ-ፍ-ሰ ገ-ዳ-ይ #ነ-በ-ረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና
    ወደ ሮሜ ሰዎች 8/7 ስለ ሥጋ ማሰብ በእግዚአብሔር ዘንድ ጥል ነውና፤ ለእግዚአብሔር ሕግ አይገዛምና፥ መገዛትም ተስኖታል፤
    አጥፊው የወደቀ መላክ አይደለም ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም በእ/ር አጥፊ ሆኖ የተፈጠረ ነው። ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም ነፍሰ ገዳይ ነበረ። እባቡ ከ-፟መ፟-ጀ-መ-ሪ-ያ-ም እግዚአብሔር አምላክ ሲፈጥረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ሆኖ ነበር።
    ‘“……..የፈጠርሁ እኔ ነኝ፤ ጥፋት እንዲያደርስም የፈጠርሁ እኔ ነኝ አጥፊውንም የፈጠርሁ እኔ ነኝ፤ ‘ኢሳይያስ 54:16 አዲሱ መደበኛ ትርጉም Isa 5416 Behold, …….I have created the waster to destroy. አለሙን ሁሉ ያሳተው
    የቀድሞው እባብ በተንኮሉ ተክኖ አድጎ በዘመናችን ዘንዶ ሆኖ እሳት እየተፋ ነው።
    የዮሐንስ ራእይ 20/2 የቀደመውንም እባብ ዘንዶውን እርሱም ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለውን ያዘው። ከዚህ ጋር ተያይዞ ደግሞ አብ ይልተከለው ሊነቀል የሚገባው ጣኦት ፫ እግዚአብሔሮች የሚለው ነው።

    በተምሳሌትም በውኑም ለሚያይ
    ይውጣለት ሰይጣን መከራ አምጪ ሆኖ የተፈጠረ ማነት ነው። የእ/ር ግራ እጅ አገልጋይ ነው። እዮብ ላይ የእ/ርን ፈቃድ ሲፈፅም ተመልከተው። የወደቀ መልአክም አይደለም ጌታ እየሱሰ ከመጀመሪያው ነፍሰ ገዳይ ነው። ብሎታል። እንደባለ አእምሮ ለምታስቡት ልናገርና በአዲስ ኪዳን? ለመሆኑ የሁሉ ነገር መታረቅ እስከ ምን ድረስ ርቆ ይሄዳል ለሰው ልጆች ብቻ ነው ወይስ ለፍጥረት ሁሉ? “እውነት የሆነውን አስቡ” ቦሎናል ደግሞም “ቃልህ እውነት ነው” ይላልና እውነቱን በቃሉ እንድናይ እ/ር ይርዳን። “ወደ ቆላስይስ ሰዎች 1/19-20 እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና። …ክፍል፪ ቢኒ።1Edit or delete this
  • Binyam TA Binyam TA ክፍል ፪
    ለመሆኑ ቆላስይስ ምዕራፍ አንድ በሰማይና በምድር ያሉት ወደ ራሱ ያስታረቃቸው እነማን ናቸው? መቸም በምድር ያሉት ሲል በአብዛኛው ከሰው ጋር የተያያዘ እንደሆነ እናውቃለን በሰማይ የሚታረቁት እነማን ናቸው? “ወደ ቆላስይስ ሰዎች 1/15-16 እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው፤ የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድርያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው፤ ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአዋል።

    ከቃሉ እንደ ምናስተውለው እርቁ ለሰው ልጆች ብቻ ሳይሆን ከዛም በላይ መሆኑን በቃሉ ከማስተዋላችን በፊት ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል፤የሚላቸውን ከቃሉ ውስጥ ሁሉ የሚላቸውን በዝርዝር እንየው።

    በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል። ካለን ቡሃላ በሰማይ ከመንፈሳዊው አለም ይጀምርና የማይታዩትን ካሳየን ቡሃላ በሚጨበጠው አካላዊ አለም በምድር ያሉትን የሚታዩትን እንዲሁ ያሳየናል። ከዛም ይቀጥልና ሲዘረዝራቸው ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ብሎ አለቅነት ደግሞም ሥልጣናት፥ ጠቅሎ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ደግሞም ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል፤ ይለናል።

    በዚህ ቃል ውስጥ የሚገርመው በሰማይ ከጠቀሳቸው ውስጥ አለቅነትና ሥልጣናትን፥ ወዘተ… መቸም የእ/ርን ቃል የሚፈታው የእ/ርን ቃል በማመሳከር ነውና በኤፌሶን 6 መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ነው ብሎ በዝርዝር ይገባበታል። “ወደ ኤፌሶን ሰዎች 6/12 መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።”

    በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና። ጥያቄው በምድር የሚታረቁትን እናውቃለን በሰማይ የሚታረቁት እነማን ናቸው እንደ ሰው አልጠፉምና ይድናሉ አይልም ታርቀዋል ግን ይላል። በሰማይ ያሉት አለቆችና ከሥልጣናት የዚህም የጨለማ ዓለም ገዦች ፡ በሰማያዊም ስፍራ ያሉ የክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ሳይቀር እርቁ አጀንዳ ውስጥ አስገብታቸዋል። እንዴት? “ሚስጥሩ ለእ/ር ነው የተገለጠው ለእኛ ነው” የዘመን ፍፃሜ የአጀንዳው ጠቅላላ ምክሩ ይህን ይመስላል። ውንድም ቢኒ።1Edit or delete this
  • Binyam TA አምላክ ይቅር አለኝ ሰላም፤ አሁን እኔ እውነት ነኝ ማንነቴ ሆነዋል ከእውነት ከማይጠፋው የእግዚአብሔር ዘር ተወልጃለሁ ከራሴ አልሸሽም። የዮሐንስ ወንጌል 8፡47 ከእግዚአብሔር የሆነ የእግዚአብሔርን ቃል ይሰማል፤ So you have it all figured out, do you. According to the Christian world fairy tale, Satan created himself to evil power. Once Upon a time He was supposedly a perfect archangel and then CHANGED or transforms himself INTO A DEVIL. Is this biblically or scripturally true? Who created the SERPENT or Satan? God “#made” this serpent “Now the SERPENT[DEVIL] was more subtle than any beast of the field which the #LORD #GOD had #MADE…” (Gen. 3:1) God “#made” this serpent. #እባብም[ዲያብሎስና ሰይጣን ] እግዚአብሔር አምላክ #ከፈጠረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነበረ።” የዮሐንስ ራእይ 12:9 ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው፥ ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም #የቀደመው #እባብ …that #OLD #SERPENT, called #the #Devil, and #Satan, which deceives the whole world…” (Rev. 12:9).
    God chooses some Pentecostal to save n most of humanity to damn in the fires of hell for all eternity, and that’s fine with you and Christendom definition, Christians collectively, is it. What a disgusting and utterly sick satanic doctrine. News flash for you there is no eternal torture hell for God to take people out of. But there is JUDGMENT, and few will receive as severe judgment as such evil men all Eternal and everlasting punishment preachers who make looks like Jesus Evil master of torture to the most holy and all loving God. God have mercy on all who believe such utter theological swill, for it is nowhere found in Scripture1Edit or delete this
  • Emebet Safawo ብሩክ ነህ ወንድሜ ብኒ በክፈት እና በተንኮል የተሞለው የፍተኛው ሰው አደም እባቡ ከእና ምኞቱ በመስቀል ለይ ተፈርዶበታል አሁን የእግዚአብሔር አለማ ሰውን ሁሉ በፍተኛው አደም ምክንያት ከተሞለው ክፍት እና ተንኮል እየመለሰ በበረከቱ መኖር ነው !!1Delete or hide this
  • Emebet Safawo ከመስቀሉ የለፈ እባብ የለም ተፈፀመ አሁን በልጁ በእየሱስ ክርስቶስ ተሰርቶ በአለቀው የእውነት እውቀትን ማወቅ ነው ከዝያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር የምገበው ክደን ይህ ነው ነ ይላል ጌታ ሕጌን በልቡናቸውም አኖራለሁ በልበቸውም እፅፈዋለሁ እኔም አምለክ እሆንለቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑኛል እያንዳንዱም ጐራቤቱን እያንዳንዱም ወንድሙን ጌታን እወቅ ብሎ አያስተምርም ከታነሽ ጀምሮ እስከ ታለቁ ድረስ ሁሉ ያውቁኛል ዓመፃቸውንም ደግሜ አለስብም ይላል ሁሉን አደኝ እግዚአብሔር ዕብራውያን 8 የተፈፀመው በሁሉ ይፈፀማል !!!!!Delete or hide thisHide 11 Replies
    • Binyam TA ሰላም ሲስተር፡ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን የሚሰማ የእ/ር ጠላት የሆነው የስጋዊውን ሰው አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ ያፈርስና በቀላሉ ለክርስቶስም ለመታዘዝ የገዛ አእምሮውን ሁሉ እየማረከ ድል እንዲነሳው በእግዚአብሔር ገነት ካለው ከሕይወት ዛፍ እየበላ እንዲያድግ ብሎም በመንፈሳዊ በሩ በክርስቶስ በመንፈስ ይገባና ይወጣም መሰማርያም ያገኛል ዘን…See MoreEdit or delete this
    • Emebet Safawo አሜን ተበረክ ፀጋ ይብዛልህ ወንድሜ የእግዚአብሔር ሀይል ሁሉን ለማደን ነው !!!Delete or hide this
    • Binyam TA Emebet Safawo እውነት ነው እግዚአብሔር የሰዎች ሁሉ አዳኝ ነው።1Edit or delete this
    • Emebet Safawo Binyam TA በየትኛውም ሁኔታ ይገለጥ የእግዚአብሔር ልብ ፍቅር እና መደን ነው !!!!1Delete or hide this
    • Binyam TA አስቀድሞ ወደደን በወደደን ፍቅር መልሰን እንወደዋለን 1ኛ የዮሐንስ መልእክት4፥10
      #ፍቅርም እንደዚህ ነው፤ እግዚአብሔር እርሱ ራሱ እንደ ወደደን ስለ ኃጢአታችንም ማስተስሪያ ይሆን ዘንድ ልጁን እንደ ላከ እንጂ እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው አይደለም።

      4፥16 እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን #ፍቅር አውቀናል አምነንማል። እግዚአብሔር #ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል።Edit or delete this
    • Emebet Safawo አሜን !!!!1Delete or hide this
    • Emebet Safawo ፍቅር ከእግዚአብሔር የተከፈልነው ዘር ነው አስቀድሞ እሱ እኛን እንደወደደ እንጅ እኛ እንደወደድነው አይደለም ስለተወደድን እንወደዋለን በእርሱ የተፈጠሩትንም እንወደለን !!!!!Delete or hide this
    • Binyam TA እውነት ነው ፍቅር እራሱ እ/ር ነው እ/ር ደግሞ መንፈስ ነው እራሱን ማንነቱን የያዘውን ዘሩን መንፈሱን ህይወቱን ፍቅሩን በልግስና በፍቅር ወደ ህይወታችን አፈሰሰው።ወደ ሮሜ ሰዎች 5፡5 በተሰጠንም በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን ስለ ፈሰሰ ተስፋ አያሳፍርም። በክርስቶስ ሰውን መውደዱ ተገልጠዋል እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን ሁሉ እንዲሁ ወዶአል። ወደ ቲቶ 3፡4 ነገር ግን የመድኃኒታችን የእግዚአብሔር ቸርነትና ሰውን መውደዱ በተገለጠ ጊዜ፥1Edit or delete this
    • Emebet Safawo Binyam TA እግዚአብሔር ፍቅር ነው !!!1Delete or hide this
    • Emebet Safawo ብሩክ ወንድሜ ብኒ በልጁ በእየሱስ ክርስቶስ የተገለጠው የእግዚአብሔር መንግሥት ወንጌል በእኛ ሁኔታ እግዚአብሔር እረሱን መግለጥ ከወደደበት ግዜ አንስቶ ልክ ልጁ እየሱስ ክርስቶስ ከእግዚአብሔር ተለይቶ የጠፈውን ሰው ፈልጎ ለመደን የአምለክነት ክብሩን እንደመቀመት ሰይቆጥር የበርያን መልክ ይዞ በሰዎች ልክ እንደወረደ ፍለጋውን የተከተለው ወንድመችን ፖል እንድህ ይለናል ከታለቁ መገለጥ በ…See More1Delete or hide this
    • Emebet Safawo የልጁ ወንጌል ልዝብ እና ቀልል ነው !!!!1Delete or hide this
  • Binyam TA Emebet Safawo ፡ሰላም ሲስተር፡ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን የሚሰማ የእ/ር ጠላት የሆነው የስጋዊውን ሰው አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ ያፈርስና በቀላሉ ለክርስቶስም ለመታዘዝ የገዛ አእምሮውን ሁሉ እየማረከ ድል እንዲነሳው በእግዚአብሔር ገነት ካለው ከሕይወት ዛፍ እየበላ እንዲያድግ ብሎም በመንፈሳዊ በሩ በክርስቶስ በመንፈስ ይገባና ይወጣም መሰማርያም ያገኛል ዘንድ በበሰሉት መካከል ግን ጥበብን እንናገራለን ነገር ግን የዚችን ዓለም ጥበብችን ዓለም ገዦች ጥበብ አይደለም የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው። ብዙ ወገኖች በባቢሎን ምርኮ ያሉት ጥያቄ የሚፈጥርባቸውና ጣእኦት የሆነባቸው የባቢቢሎን ትምህርት በእ/ር ቃል እውነት ሊያገኙ የግድ ነው። ጥያቄ ሲያመጡም ከተያዙበት የጨለማ የፍርሃት እውቀት ይላቀቁና በድል ይመላለሱ ዘንድ አንድ አንድ ሰው ስለ እግዚአብሔር ቃላት መጀመሪያ ያለውን የሕፃንነትን ትምህርት እንዲማሩ እንደ ገና ያስፈልጋችኋልና፤ የሚያስፈልጋችሁም ወተት ነው እንጂ ጠንካራ ምግብ እንዳልሆነ ሳስተውል በእርከኑ እመልስለታለሁ። እንደምታየው ብዙዎች ገና የክርስቶስን ነገር መጀመሪያ ትምህርቶች ላይ ሲደናገጡ ታያለሽ ለምሳሌ ከሞተ ሥራ ንስሐና በእ/ር እምነት፥ ስለ ሰይጣን፤ መነጠቅ፤ ስላሴ ስለ ጥምቀቶችና እጆችንም ስለ መጫን ስለ ሙታንም ትንሣኤ ስለ ዘላለም ፍርድም ትምህርት ገና እዚያ ላይ ስለሆኑ ከፍ ወዳለው ወደ ፍጻሜው ይመጡ ዘንድ ቅንጭብጭብ ያለ እውቀት ብቻ ሳይሆን ማስተማሩ መልካም ነው። እውነት ነው ሕጌን በልቡናቸውም አኖራለሁ በልበቸውም እፅፈዋለሁ ማለቱ ወደ ሙላቱ ሊያመጣን ግን አንዳችን ያለ አንዳችን ካልተናነጽን ሙሉ ሰውም ወደ መሆን፥ የክርስቶስም ሙላቱ ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ እስክንደርስ ድረስ፥ ቅዱሳን አገልግሎትን ለመሥራትና ለክርስቶስ አካል ሕንጻ ፍጹማን ይሆኑ ዘንድ ሁላችን የእ/ር ልጆች እንማማር ዘንድ እንፈላለጋለን።አንዱ የእ/ር ቃል ከሌላው ጋር አይጋጭም። ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4፡11 እርሱም አንዳንዶቹ ሐዋርያት፥ ሌሎቹም ነቢያት፥ ሌሎቹም ወንጌልን ሰባኪዎች፥ ሌሎቹም እረኞችና አስተማሪዎች እንዲሆኑ ሰጠ፤12-13 ሁላችን የእግዚአብሔርን ልጅ በማመንና በማወቅ ወደሚገኝ አንድነት፥ ሙሉ ሰውም ወደ መሆን፥ የክርስቶስም ሙላቱ ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ እስክንደርስ ድረስ፥ ቅዱሳን አገልግሎትን ለመሥራትና ለክርስቶስ አካል ሕንጻ ፍጹማን ይሆኑ ዘንድ። አባት በእውነቱ ይቀድሳቸዋል ቃሉ እውነት ነውና። ከእርስዋ ዘንድ ሊውጡም ሃይል ይሆንላቸዋል፤
    የዮሐንስ ራእይ 18፡4 ከሰማይም ሌላ ድምፅ ሰማሁ እንዲህ ሲል፦ ሕዝቤ ሆይ፥ በኃጢአትዋ እንዳትተባበሩ ከመቅሠፍትዋም እንዳትቀበሉ #ከእርስዋ ዘንድ #ውጡ፤ ተባረኪ። ቢኒ።1
  • http://stream.zenolive.com/u3ebzsedgceuv
  • ወንጌል ራድዮ በወንድም ቢያንም Bro. Bini TRUTH IN LOVE, RECONCILIATION OF ALL MANKIND UNDERSTANDING AND BEYOND
  • RECONCILIATION
  • https://stream-153.zeno.fm/umhzr6hq7yzuv?zs=oRSj43vJRBK7sKie97UJlg
  • Glorious Harvest Worship Radio
  • Pentecostal
  • https://stream-152.zeno.fm/wsat39ewmd0uv?zs=Em3pukmTTbelFhx1TL3lTg
  • Wongel FM The Cloud of Glory International Church and Prayer Center (CGIC)
  • Pentecostal
  • http://stream.zenolive.com/gpsmxgas3vduv
  • ህያው ተስፋ ራድዮ Hiyaw Tesfa Radio
  • Pentecostal
  • https://stream-162.zeno.fm/pfaho9uockwuv?zs=Aahd31R7T86lNKGGJUJbZQ
  • Orthodox Radio Ethiopian Orthodox Church Mezmur
  • Ethiopian Orthodox Radio
  • https://stream-152.zeno.fm/xbpzacbw298uv?zs=CC35I_UPS6WxAa7xMo7ArA
  • Bete Meskel Ethiopian Orthodox
  • Ethiopian Orthodox Radio
  • https://stream-151.zeno.fm/qt90skpqp0hvv?zs=MWJISXawTyWTYWk8M2NR5w&aw_0_req_lsid=0ccd358e002df8f6b4c02dc73f5596cc
  • Birhan Gospel Radio
  • Pentecostal
  • https://stream-153.zeno.fm/074mnuw3sfeuv?zs=HAJmne4CTamoHCdyYE-irg
  • Yenigat Kokeb
  • Pentecostal
  • https://stream-152.zeno.fm/q6zt1xhvcd5tv?zs=sBLthcwlSbaiBEsYZ3yBaw&aw_0_req_lsid=0ccd358e002df8f6b4c02dc73f5596cc
  • Heaven Radio-Medan Radio በአዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ውስጥ ሜዳን ሬዲዮ እ.ኤ.አ. ከ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ አየር ላይ ነበር ፡፡
  • Pentecostal
  • https://stream-153.zeno.fm/7x9ztyvaqxhvv?zs=4lJgENOLTgSasoQNoGylfA
  • Berhan Protestant mezmur ድንቅ የአምልኮ መዝሙሮች Amazing Worship songs
  • Pentecostal
  • http://stream-149.zeno.fm/k1yczycy49duv?zs=cQyBKF5CSxWQ2edXJhSUiA&_=1
  • Kingdom Resources Radio
  • RECONCILIATION
  • https://stream-153.zeno.fm/ogarxmw0gm7uv?zs=SKZ3MkSnQIGJPNRScd6xgw&aw_0_req_lsid=3bb4bc98aeab911e46be71b281542fb0
  • Christ our pass over international church
  • Pentecostal
  • https://stream-151.zeno.fm/bbnz36ojnrktv?zs=C3yJLoPvTmKMXSSZ_aFbuw&aw_0_req_lsid=3bb4bc98aeab911e46be71b281542fb0
  • የፀጋ ድምፅ ራድዮ Christian teaching,prayer,worship song....
  • Pentecostal
  • https://stream-150.zeno.fm/1zkgshv99e9uv?zs=G10XtIGRR9iYWQ0GEBITRA&aw_0_req_lsid=af514e8404312f69a7e6630a4157e1f0
  • Good News for Nation (GNN) የምስራች አገልግሎት
  • Pentecostal