
ለትምክህተኞችና ለዘረኞች ለማርተኞች የቃሉ ሰይፍ። የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ! ወንድም ቢኒ።
ትንቢተ ኤርምያስ 17:5 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በሰው የሚታመን ሥጋ ለባሹንም ክንዱ የሚያደርግ ልቡም ከእግዚአብሔር የሚመለስ ሰው ርጉም ነው።
Jer 17:5 Thus saith the Lord; Cursed be the man that trusteth in man, and maketh flesh his arm, and whose heart departeth from the Lord.
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 10:17-18 የሚመካ ግን በጌታ ይመካ፤ #እግዚአብሔር #የሚያመሰግነው እንጂ #ራሱን #የሚያመሰግን እርሱ #ተፈትኖ #የሚወጣ #አይደለምና።
2Cor 10:17 But he that glorieth, let him glory in the Lord. 18 For not he that commendeth himself is approved, but whom the Lord commendeth.
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:30-31 ነገር ግን፦ የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ።
1Cor 1:31 That, according as it is written, He that glorieth, let him glory in the Lord.
የያዕቆብ መልእክት 3:14 ነገር ግን መራራ ቅንዓትና አድመኛነት በልባችሁ ቢኖርባችሁ፥ አትመኩ በእውነትም ላይ አትዋሹ።
Jas 3:14 But if ye have bitter envying and strife in your hearts, glory not, and lie not against the truth.
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 2:3 አትታበዩ፥ በኩራትም አትናገሩ፤ እግዚአብሔር አዋቂ ነውና፥ እግዚአብሔርም ሥራውን የሚመዝን ነውና፥ ከአፋችሁ የኵራት ነገር አይውጣ።
1Sam 2:3 Talk no more so exceeding proudly; let not arrogancy come out of your mouth: for the Lord is a God of knowledge, and by him actions are weighed.
ትንቢተ ኤርምያስ 9:24 ነገር ግን የሚመካው፦ ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር፡፡
ትንቢተ ኤርምያስ 13:15 ስሙ፥ አድምጡ፤ እግዚአብሔር ተናግሮአልና አትታበዩ።
Jer 13:15 Hear ye, and give ear; be not proud: for the Lord hath spoken.
Jer 9:24 But let him that glorieth glory in this, that he understandeth and knoweth me, that I am the Lord which exercise lovingkindness, judgment, and righteousness, in the earth: for in these things I delight, saith the Lord.