#ጠብን በህብረተሰብ ሚድያ #መዝራትን እ/ር #አጥብቆ #ይጸየፈዋል። በእ/ር ቃል እናስተውል። ነፍሱ መጸየፍ ብቻ ሳይሆን #አጥብቃ ትጸየፈዋለች ተብሎ በቃሉ የተነገረን አሁን በአብዛኛው የአበሻ ወገኖቻችን የተጠናወተው የስጋ ስራ ዘረኝነት ያፈራው ጠብ የመዝራት አባዜ እንደሆነ ስንቶቻቹጉ አስተውላችሃል? በወንድማማች[በወገኖች፤በጎሳዎች፤በህዝቦች] መካከልም ጠብን የሚዘራ #ነፍሱ #አጥብቃ #ትጸየፈዋለች” 16 እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም #ነፍሱ #አጥብቃ #ትጸየፈዋለች[#ጠብን #የሚዘራ።]፤ (Prov 6:16 [YLT])These six hath Jehovah hated, Yea, seven are #abominations to His #soul.17 ትዕቢተኛ ዓይን፥ ሐሰተኛ ምላስ፥ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥ 18 ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥19 #በሐሰት #የሚናገር #ሐሰተኛ #ምስክር፥ #በወንድማማች[በወገኖች፤በጎሳዎች፤በህዝቦች] መካከልም #ጠብን #የሚዘራ። መጽሐፈ ምሳሌ 6። እ/ርን ደስ ለማሰኘት ሰላምን ፍጠሩ ሰላምን ዝሩ። ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ። እ/ር የሰላም አምላክ እንጂ የሁከት አምላክ አይደለም። “1ኛወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14/33 እግዚአብሔርስ የሰላም አምላክ ነው እንጂ የሁከት አምላክ አይደለምና፤የሰላምን ፍሬ አፍሩ።” “ወደ ገላትያ ሰዎች 5/22 የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ #ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።” ወደ ሮሜ ሰዎች 8/6 ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውና፥ ስለ መንፈስ ማሰብ ግን #ሕይወትና #ሰላም ነው። “መዝሙረ ዳዊት 119/165 ሕግህን ለሚወድዱ #ብዙ #ሰላም ነው፥ ዕንቅፋትም የለባቸውም።” ወንድም ቢኒ።