
ለጽድቅ ንቁ Awake to righteousness ወንድም ቢኒ።
‘እኔ ግን በጽድቅ ፊትህን በትኩረት አያለሁ፤ #በመልክህም #ስነቃም አይቼ እረካለሁ።’ መዝሙር 17:15 Ps 17/15 As for me, I will behold thy face in righteousness: I shall be satisfied, when I #awake, with thy #likeness.
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 15/34 #ለጽድቅ #ንቁ #Awake to #righteousness
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 16/13 #ንቁ፥ በእምነት ቁሙ፥ ጎልምሱ ጠንክሩ።
1Cor 16/13 Watch ye, stand fast in the faith, quit you like men, be strong.
1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 5/8 #በመጠን ኑሩ #ንቁም፥ Be sober, be vigilant
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5/14 ስለዚህ፦ አንተ የምትተኛ #ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።
Eph 5/14 Wherefore he saith, #Awake thou that sleepest, and arise from the dead, and Christ shall give thee light.
1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 5/6 እንግዲያስ #እንንቃ በመጠንም እንኑር እንጂ እንደ ሌሎች አናንቀላፋ።
1Thess 5/6 Therefore let us not sleep, as do others; but let us watch and be sober
ትንቢተ ሕዝቅኤል 2/2 በተናገረኝም ጊዜ መንፈስ ገባብኝ በእግሬም አቆመኝ፥ የሚናገረኝንም ሰማሁ።
Ezek 2/2 And the spirit entered into me when he spake unto me, and set me upon my feet, that I heard him that spake unto me.
ትንቢተ ሕዝቅኤል 3/24 መንፈስም ገባብኝ በእግሬም አቆመኝ፥ ተናገረኝም እንዲህም አለኝ፦ ሂድ፥ ገብተህ ቤትህን ዝጋ።
Ezek 3/24 Then the spirit entered into me, and set me upon my feet, and spake with me, and said unto me, Go, shut thyself within thine house
መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 19/5 በክትክታውም ዛፍ በታች ተጋደመ እንቅልፍም አንቀላፋ፤ እነሆም፥ መልአክ ዳሰሰውና፦ ተነሥተህ ብላ አለው።
1Kgs 19/5 And as he lay and slept under a juniper tree, behold, then an angel touched him, and said unto him, Arise and eat.
መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 19/7 የእግዚአብሔር መልአክ ደግሞ ሁለተኛ ጊዜ መጥቶ ዳሰሰውና፦ የምትሄድበት መንገድ ሩቅ ነውና ተነሥተህ ብላ አለው።
1Kgs 19/7 And the angel of the Lord came again the second time, and touched him, and said, Arise and eat; because the journey is too great for thee.
ትንቢተ ሕዝቅኤል 37 Ezek 37
1 የእግዚአብሔርም እጅ በላዬ ነበረ እግዚአብሔርም በመንፈሱ አወጣኝ አጥንቶችም በሞሉባት ሸለቆ መካከል አኖረኝ።
1 The hand of the Lord was upon me, and carried me out in the spirit of the Lord, and set me down in the midst of the valley which was full of bones,
2 በእነርሱም አንጻር በዙሪያቸው አሳለፈኝ፤ እነሆም፥ በሸለቆው ፊት እጅግ ብዙ ነበሩ፥ እነሆም፥ እጅግ ደርቀው ነበር።
2 And caused me to pass by them round about: and, behold, there were very many in the open valley; and, lo, they were very dry.
3 እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች በሕይወት ይኖራሉን? አለኝ። እኔም፦ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ አልሁ።
3 And he said unto me, Son of man, can these bones live? And I answered, O Lord God, thou knowest.
4 እርሱም እንዲህ አለኝ፦ በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው፦ እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ሰሙ።
4 Again he said unto me, Prophesy upon these bones, and say unto them, O ye dry bones, hear the word of the Lord.
5 ጌታ እግዚአብሔር ለእነዚህ አጥንቶች እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ትንፋሽን አገባባችኋለሁ በሕይወትም ትኖራላችሁ።
5 Thus saith the Lord God unto these bones; Behold, I will cause breath to enter into you, and ye shall live:
6 ጅማትም እሰጣችኋለሁ ሥጋንም አወጣባችኋለሁ በእናንተም ላይ ቁርበትን እዘረጋለሁ ትንፋሽንም አገባባችኋለሁ በሕይወትም ትኖራላችሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ።
6 And I will lay sinews upon you, and will bring up flesh upon you, and cover you with skin, and put breath in you, and ye shall live; and ye shall know that I am the Lord.
7 እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፤ ስናገርም ድምፅ ሆነ፥ እነሆም፥ መናወጥ ሆነ፥ አጥንቶችም አጥንት ከአጥንት ጋር ተቀራረቡ።
7 So I prophesied as I was commanded: and as I prophesied, there was a noise, and behold a shaking, and the bones came together, bone to his bone.
8 እኔም አየሁ፥ እነሆም፥ ጅማት ነበረባቸው ሥጋም ወጣ ቁርበትም በላያቸው ተዘረጋ፥ ትንፋሽ ግን አልነበረባቸውም።
8 And when I beheld, lo, the sinews and the flesh came up upon them, and the skin covered them above: but there was no breath in them.
9 እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስም፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ነፋስ ሆይ፥ ከአራቱ ነፋሳት ዘንድ ና፥ እነዚህም የተገደሉት በሕይወት ይኖሩ ዘንድ እፍ በልባቸው በል አለኝ።
9 Then said he unto me, Prophesy unto the wind, prophesy, son of man, and say to the wind, Thus saith the Lord God; Come from the four winds, O breath, and breathe upon these slain, that they may live.
10 እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፥ ትንፋሽም ገባባቸው ሕያዋንም ሆኑ፥ እጅግም ታላቅ ሠራዊት ሆነው በእግራቸው ቆሙ።
10 So I prophesied as he commanded me, and the breath came into them, and they lived, and stood up upon their feet, an exceeding great army.