
ከመጀመርያው የተናገርኩት ነኝ ስለ አብ እንደ ነገራቸው አላስተዋሉም። “ የዮሐንስ ወንጌል 8/25 እንግዲህ፦ አንተ ማን ነህ? አሉት። ኢየሱስም፦ ከመጀመሪያ ለእናንተ የተናገርሁት ነኝ። ….27 ስለ አብ እንደ ነገራቸው አላስተዋሉም። 28 ስለዚህም ኢየሱስ፦ የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ …. ታውቃላችሁ። “( Jo 8:27 They understood not that he spake to them of the F-A-T-H-E-R. 28 then said Jesus unto thme,When you have lifted up the son of man ,then shall ye Know that I A-M H-E.)
የሚገርመው ከሰቀሉት ቡሃል እርሱ እንደሆነ እንደሚያቁ ነገራቸው ከተመረጡ ውጭ ግን ሁሉ ገና አላወቁትም የአሕዛብ ሙላት እስኪገባ ድረስ መንፈሳቂ ድንዛዜ[ በከፊል እውርነት blindness in part] በእስራኤል በአንዳንድ በኩል ሆነባቸዋልና፤that blindness in part is happened to Israel, until the fulness of the Gentiles be come in.] ‘ ነገሩ በመገለጥ ነው እንጂ አብ ማን እንደሆነ ወልድ ማን እደሆነ በአእምሮ ጂምናስቲክ የሚታወቅ አይደለም። ከወልድና ወልድ ራሱ ፈቅዶ ከሚገልጥላቸው ሌላ አብን የሚያውቅ የለም። ብሎዋልና “ሁሉ ነገር ከአባቴ ተሰጥቶኛል፤ ከአብ ሌላ ወልድን የሚያውቅ የለም፤ ከወልድና ወልድ ራሱ ፈቅዶ ከሚገልጥላቸው ሌላ አብን የሚያውቅ የለም። ‘ማቴዎስ 11:27 ይህን የመለኮት ሚስጥር በመገለጥ እንጂ በትምህርት አታውቀውም።