-
Must listen they are spirit, and they are life. J. Preston Eby Audio Book Series
Website http://www.kingdombiblestudies.org/tablecontents.htm
-
እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል የሁለተኛው ሞትና የእሳት ባህር ፍቺ / መለኮታዊ ሹኩሹኩታ ክፍል 3
መለኮታዊ ሹኩሹኩታ ክፍል 3 እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል የሁለተኛው ሞትና የእሳት ባህር ፍቺ by Brother Binyam T. Alemayehu እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል የሁለተኛው ሞትና የእሳት ባህር ፍቺ ስለዚህ ሃሳብ በብዙ ሰዎች ብዙ ተጽፎ አንብቢያለሁ ሚዛን የሚደፋና፡ብሎም የማይደፋም ቀልሎ የተገኘም አጋጥሞኛል። በእ/ር ቃል ሲመዘን ማለቴ ነው። በዚህ ሃሳብ ላይ በብዙ ሰዎች ዘንድ ሰፊ የሆነ ግራ የተጋባ…
-
የእግዚአብሔር ሉአላዊነትና የሰው ነጻ ፈቃድ ላይ እንዴት ሚዛኑን የጠበቀ አመለካከት ሊኖረን እንደሚገባ !
የእግዚአብሔር ሉአላዊነትና የሰው ነጻ ፈቃድ ላይ እንዴት ሚዛኑን የጠበቀ አመለካከት ሊኖረን እንደሚገባ ! መቼም ነገር ሁሉ ሚዛኑን የጠበቀ ሲሆን ውበት አለው። እ/ር ነገርን ሁሉ ሚዛኑም እንዳይፋለስ በልክ ፈጥሮታል አዞም አጽንቶታል። “ትንቢተ ኤርምያስ 5፡22 በውኑ እኔን አትፈሩምን? ከፊቴስ አትደነግጡምን? ይላል እግዚአብሔር እንዳያልፍ አሸዋን በዘላለም ትእዛዝ ለባሕር ዳርቻ አድርጌአለሁ ሞገዱም ቢናወጥ አያሸንፍም፥ ቢጮኽም አያልፍበትም። KJV Jer 5፡22…
-
በጌታ ጸጋና እውቀት ማደግ
በጌታ ጸጋና እውቀት ማደግ “Grow in grace, and in the knowledge of our Lord” Posted on April 1, 2011 by Brother Binyam T. Alemayehu «2ኛ ጴጥ3/18 ነገር ግን በጌታችንና በመድሃኒታችን በእየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ ለእርሱ አሁንም እስከ ዘላለምም ቀን ድረስ ክብር ይሁን፤አሜን።» When he the spirit of truth guide us into all truth we will follow the Lamb whithersoever he goeth ! That is sonship way! JESUS Christ IS THE WAY TO SONSHIP The orphan…
-
የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ነው ከጌታ እግር አጠገብ ተቀምጦ ቃሉን መስማት
But one thing is needful sat at Lord feet, and hear his word. የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ነው ከጌታ እግር አጠገብ ተቀምጦ ቃሉን መስማት የሉቃስ ወንጌል 10Luke 1038 ሲሄዱም እርሱ ወደ አንዲት መንደር ገባ፤ ማርታ የተባለች አንዲት ሴትም በቤትዋ ተቀበለችው።38 Now it came to pass, as they went, that he entered into a certain village:…
-
በአይምሮ መታደስ ሂደት
በአይምሮ መታደስ ሂደት BROTHER BINYAM T. ALEMAYEHU WRITINGS 8/2012 ይህ ትምህርት በከፊል ከብራዛር ኢቢ ነው የጠቀስኩት 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:16 እንዲያስተምረው የጌታን ልብ ማን አውቆት ነው? እኛ ግን የክርስቶስ ልብ አለን።1Cor 2:16 For who hath known the mind of the Lord, that he may instruct him? But we have the mind of Christ. እ/ር የመለኮት…
-
እውነተኛው ፀረ ክርስቶስ ማነው?
እውነተኛው ፀረ ክርስቶስ ማነው? መቸም ፀረ ክርስቶስ ማነው የሚለው ሲነሳ ብዙ ቲዮሎጂካል ሃሳበ መሲሆች እንደጉድ ተብለውለታል። መጽሐፍ ቅዱስዊ ያልሆኑ ፀረ ክርስቶስ ሲመጣ፤ ሲገለጥ የሚባሉ ሲነገሩ አንድ ሰው ተደርጎ ወዘተ… ሲነገር መስማት የተለመደ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ፀረ ክርስቶስ Anti-Christ ብሎ ነገር ስለ አንድ ግለሰብ በየትኛው ክፍል አታገኙም። መጽሐፍ የሚለው ብዙ ፀረ ክርስቶስ አሉ ነው። ዮሃንስ ሲናገር…
-
የጌታ የይቅርታ ምሳሌ
የጌታ የይቅርታ ምሳሌ The Lords Parable of Forgiveness የማቴዎስ ወንጌል 18 Matt 18 21 በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ ወደ እርሱ ቀርቦ። ጌታ ሆይ፥ ወንድሜ ቢበድለኝ ስንት ጊዜ ልተውለት? እስከ ሰባት ጊዜን? አለው። 21 Then came Peter to him, and said, Lord, how oft shall my brother sin against me, and I forgive him? till seven times?…
-
እግዚአብሄር ሁሉን ነገር የሚያድስበት ዘመን ክፍል 3
-
እግዚአብሄር ሁሉን ነገር የሚያድስበት ዘመን ክፍል 2