
ከውይይት የተጠቀሰ፤ መልኩን ይቀያይር እንጂ ማንኛውም ከፍ ያለ የሰው ሃሳብ ስራው የእ/ር ልጆችን ፍሬ እንዳያፈሩ እነሱን ሳይሆን የሚያንቀው ቃሉ በእነሱ ውስጥ ፍሬ እንዳያፈራ ቃሉን ለይቶ ያንቀዋል ተንኮሉ ምንጩን ነው የሚያጠቃው። ስለዚህ የክፉን ሃሳብ አንሳተው ዳግመኛ ለባርነት አልተጠራንምና። በፖለቲካ ውስጥ የምድር እንጂ የሰማይ ሃሳብ የለም ወይም የክርስቶሳዊው አእምሮ ሳይሆን ሰይጣናዊው አዳማዊው የሰው አእምሮ የሰው እንጂ የእግዚአብሔር ነገር በሐሳቡ ውስጥ ስለሌለ መሰናክል ይሆንብናል። የዚህ አለም የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምራችንን ሁሉ እንማርካለን። ኢየሱስም ወደ ጴጥሮስ ዘወር ብሎ፣ “አንተ ሰይጣን፣ ሂድ ከዚህ! የሰው እንጂ የእግዚአብሔር ነገር በሐሳብህ ስለሌለ መሰናክል ሆነህብኛል!” አለው። የማቴዎስ ወንጌል 16፡23
Bizuneh Bekele እውነት ነው፡፡ፖለቲካና ሐይማኖት የሰውን ሀሳብ የሚያደልቡ ሰው ሠራሽ ገዳይ መርዝ ነው
- Binyam TA መልኩን ይቀያይር እንጂ ማንኛውም ከፍ ያለ የሰው ሃሳብ ስራው ደግሞ የእ/ር ልጆችን ፍሬ እንዳያፈሩ እነሱን ሳይሆን የሚያንቀው ቃሉ በእነሱ ውስጥ ፍሬ እንዳያፈራ ቃሉን ለይቶ ያንቀዋል ተንኮሉ ምንጩን ነው የሚያጠቃው ስለዚህ የክፉን ሃሳብ አንሳተው ዳግመኛ ለባርነት አልተጠራንምና። በፖለቲካ ውስጥ የምድር እንጂ የሰማይ ሃሳብ የለም ወይም የክርስቶሳዊው አእምሮ ሳይሆን ሰይጣናዊው አዳማዊው የሰው አእምሮ የሰው እንጂ የእግዚአብሔር ነገር በሐሳቡ ውስጥ ስለሌለ መሰናክል ይሆንብናል። የዚህ አለም የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምራችንን ሁሉ እንማርካለን። ኢየሱስም ወደ ጴጥሮስ ዘወር ብሎ፣ “አንተ ሰይጣን፣ ሂድ ከዚህ! የሰው እንጂ የእግዚአብሔር ነገር በሐሳብህ ስለሌለ መሰናክል ሆነህብኛል!” አለው። የማቴዎስ ወንጌል 16፡23
- Bizuneh Bekele Binyam TA እውነት ነው BRO ተባረክDelete or hide this
- Binyam TA Bizuneh Bekele አሜንEdit or delete this
- Michael Alemu Binyam TA እውነት ነው ብዙዎቻችን ሊያሰጥም የሚታገል የክፉው አሰራር ነው
- Tefera Alemayehu ወንድማችን እንኳን ደስ አለህ ከመታለል ስላመለጥህ ምክንያቱም መጽሐፉ ሲናገር ከእግዚአብሔር እንዲያው የሆነውን እናውቅ ዘንድ የእግዚአብሔርን መንፈስ እንጂ የዓለምን መንፈስ አልተቀበልንም ይላል (1ቆሮ.2፥12) በዓለም መንፈስ ውስጥ በቀላሉ ሦስት ነገሮች ዓለማችንን ያሽከረክሯታል ወይም ያጦዟታል እነርሱም 1/ፖለቲካው 2/ሃይማኖት 3/ባህላዊ ነገሩ እነዚህን በዝርዝር ለማየት የዓለማችን አሁን ያለችበትን ሁኔታዎች ማየቱ በቂ ነው። ሆኖም ግን ከእግዚአብሔር እንዲያው የሆነልንን በተቀበልነው መንፈስ የከበረውን ከተዋረደው መለየት ሆኖልናል።በቸር ያገናኘን።