
ከፈር የወጣ ክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ በምጻት ከጣራ ሊያወርደው ከሚሻ ይልቅ የእ/ር እምነት እንዳለው ራሱን መርምሮ በክርስቶስ መንቃት አለበት። በተስፋ ክርስቶስን ለምን ያርቃል እ/ር ተስፋውን አስጨብጦት ሳለ። ክርስቶስ ሕይወታችን መሆኑን ገና ለምትከራከሩ የመጨረሻው አዳም ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ሆነዋል ሕይወታችሁ ከሆነ ከረመኮ። ክርስቶስም ስለ እናንተ አይደክምም ነገር ግን #በእናንተ#ውስጥ ኃይለኛ ነው። ኢየሱስ ና ክርስቶስ የማይነጣጠል አንድ የህይወት ምንጭ ነው። እየሱስን ከክርስቶስ የሚነጥል አራዳ ጴንጤ ቃሉን ገንጥሎ ሊጥለው ነው? ኢየሱስ ክርስቶስ #በውስጣችሁ እንዳለ አታውቁምን?” አለ እንጂ ክርስቶስን ነጥሎ ክርስቶስ በውስጣችሁ እንዳለ አታውቁምን?” አላለም። ኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወትን የሚሰጥ የአጥናፈ ሁሉ መንፈስ ሆነዋል። ክርስቶስን በሥጋ 33 ½ አመት እንዳወቅነው ብንሆን እንኳ፥ አሁን ግን ከእንግዲህ ወዲህ እንደዚህ አናውቀውም። ወደ ቆላስይስ ሰዎች 3፡4 ሕይወታችሁ የሆነ ክርስቶስ ፤ ክርስቶስም ስለ እናንተ አይደክምም ነገር ግን በእናንተ ኃይለኛ ነው። 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13፡2
“2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:5በእምነት መሆናችሁን ለማወቅ ራሳችሁን መርምሩ፤ ራሳችሁን ፈትኑ። ከፈር የወጣችሁ ካልሆነ በስተቀር፣ ኢየሱስ ክርስቶስ #በውስጣችሁ እንዳለ አታውቁምን?” አዲሱ መደበኛ ትርጉም
“2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:5 እስቲ በክርስትና እምነት ውስጥ መሆን አለመሆናችሁን ለማወቅ ራሳችሁን መርምሩ” በሕይወታችሁ ደክማችሁ ካልሆነ በቀር ኢየሱስ ክርስቶስ #ያለማቋረጥ #በእናንተ አድሮ የሚኖርና የሚሠራ መሆኑ ኣይሰማችሁምን? «ክርስቲያኖች ነን» የምትሉትስ በእርግጥ ናችሁ?” ህያው ቃል
“2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:5 በሃይማኖት[እምነት] ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ፤ ራሳችሁን ፈትኑ፤ ወይስ ምናልባት የማትበቁ ባትሆኑ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ #በእናንተ #ውስጥ እንዳለ ስለ እናንተ አታውቁምን?” የቀድሞው ትርጉም
JMT 5. Keep on examining and making trial of yourselves, since you exist being in union with the faith (or: whether you continue being [and thus, living] within the midst of trust); repeatedly test and assay yourselves so as to approve of yourselves and come to meet the desired specifications. Or are you not fully aware of nor recognizing yourselves: that Jesus Christ [other MSS: Christ Jesus] constantly exists being within the midst of and in union with you?
(2Cor 13:5 [Weymouth]) Test yourselves to discover whether you are true believers: put your own selves under examination. Or do you not know that Jesus Christ is within you, unless you are insincere? ወንድም ቢኒ።