እርስ በእርሳችን እንዋደድ ዘንድ #ትእዛዝ እንጂ ምርጫ አይደለም። “እርስ በርሳችሁ #ትዋደዱ ዘንድ፥ #እንደ#ወደድኋችሁ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ #ትዋደዱ ዘንድ #አዲስ #ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ። እርስ በርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ፥ ደቀ መዛሙርቴ እንደ ሆናችሁ ሰዎች ሁሉ በዚህ ያውቃሉ።የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 13:34-35″
8u3tw